መጽሐፈ ኩፋሌ 3:31
ስለዚህ የሕጉን ፍርድ የሚያውቁ ሁሉ ኀፍረታቸውን እንዲሸፍኑ እንጂ እንደ አሕዛብ እንዳይገለጡ በጽላቶቹ ላይ ትእዛዝ ተሰጥቶአል።
ስለዚህ የሕጉን ፍርድ የሚያውቁ ሁሉ ኀፍረታቸውን እንዲሸፍኑ እንጂ እንደ አሕዛብ እንዳይገለጡ በጽላቶቹ ላይ ትእዛዝ ተሰጥቶአል።
For this reason it has been commanded in the tablets regarding all those who know the judgment of the law that they cover their shame and not uncover themselves as the nations uncover themselves.
For this reason it has been commanded in the tablets regarding all those who know the judgment of the law that they cover their shame and not uncover themselves as the nations uncover themselves.