መጽሐፈ ኩፋሌ 44:1
እስራኤል ከሄብሮን ከቤቱ ተነሣ፤ በሦስተኛው ወር መጀመሪያ ቀን ነበር። በመሐላ ጒድጓድ መንገድ አልፎ ሄደ፤ በዚህ ወር ሰባተኛው ቀን ለአባቱ ለይስሐቅ አምላክ መሥዋዕት አቀረበ።
እስራኤል ከሄብሮን ከቤቱ ተነሣ፤ በሦስተኛው ወር መጀመሪያ ቀን ነበር። በመሐላ ጒድጓድ መንገድ አልፎ ሄደ፤ በዚህ ወር ሰባተኛው ቀን ለአባቱ ለይስሐቅ አምላክ መሥዋዕት አቀረበ።
Israel set out from Hebron, from his house, on the first of the third month. He went by way of the well of the oath and offered a sacrifice to the God of his father Isaac on the seventh of this month.
Israel set out from Hebron, from his house, on the first of the third month. He went by way of the well of the oath and offered a sacrifice to the God of his father Isaac on the seventh of this month.