መጽሐፈ ኩፋሌ 49:15
አንተም ለእስራኤል ልጆች በየወቅታቸው ሁሉ በየአመቱ አንድ ጊዜ በቀኑ ጳስካን እንዲከብሩ አዝዛቸው። እንዲሁ ደስ የሚያሰኝ የመታሰቢያ መሥዋዕት በጌታ ፊት ይመጣላቸዋል፤ በዚያ አመትም ጳስካን በጊዜው እንደ ተሰናዳ ሁሉ ሲያደርጉ ለመግደልና ለመመታት መቅሠፍት አይመጣባቸውም።
አንተም ለእስራኤል ልጆች በየወቅታቸው ሁሉ በየአመቱ አንድ ጊዜ በቀኑ ጳስካን እንዲከብሩ አዝዛቸው። እንዲሁ ደስ የሚያሰኝ የመታሰቢያ መሥዋዕት በጌታ ፊት ይመጣላቸዋል፤ በዚያ አመትም ጳስካን በጊዜው እንደ ተሰናዳ ሁሉ ሲያደርጉ ለመግደልና ለመመታት መቅሠፍት አይመጣባቸውም።
Now you order the Israelites to celebrate the passover each year during their times, once a year on its specific day. Then a pleasing memorial will come before the Lord and no plague will come upon them to kill and to strike (them) during that year when they have celebrated the passover at its time in every respect as it was commanded.
Now you order the Israelites to celebrate the passover each year during their times, once a year on its specific day. Then a pleasing memorial will come before the Lord and no plague will come upon them to kill and to strike (them) during that year when they have celebrated the passover at its time in every respect as it was commanded.