ዘፍጥረት 11:13
አርፋክሳድም ሳላን ከወለደ በኋላ 403 ዓመት ኖረ፥ ወንዶችና ሴቶች ልጆችም ወለደ።
አርፋክሳድም ሳላን ከወለደ በኋላ 403 ዓመት ኖረ፥ ወንዶችና ሴቶች ልጆችም ወለደ።
After he became the father of Shelah, Arpachshad lived 403 years and had other sons and daughters.
And Arphaxad lived after he begat Salah four hundred and three years, and begat sons and daughters.
And Arphaxad lived after he begot Salah four hundred and three years and begot sons and daughters.
and Arpachshad lived after he begat Shelah four hundred and three years, and begat sons and daughters.
and lyved after he had begot Sala iiij. hudred yere and.iij and begat sonnes and doughters.
and lyued therafter foure hundreth and thre yeare, and begat sonnes & doughters.
And Arpachshad liued, after he begate Shelah, foure hundreth and three yeeres, and begate sonnes and daughters.
And Arphaxad liued after he begat Selah, foure hundreth and three yeres: and begat sonnes and daughters.
And Arphaxad lived after he begat Salah four hundred and three years, and begat sons and daughters.
Arpachshad lived after he became the father of Shelah four hundred three years, and became the father of sons and daughters.
And Arphaxad liveth after his begetting Salah four hundred and three years, and begetteth sons and daughters.
and Arpachshad lived after he begat Shelah four hundred and three years, and begat sons and daughters.
and Arpachshad lived after he begat Shelah four hundred and three years, and begat sons and daughters.
And after the birth of Shelah, Arpachshad went on living for four hundred and three years, and had sons and daughters:
Arpachshad lived four hundred three years after he became the father of Shelah, and became the father of sons and daughters.
And after he became the father of Shelah, Arphaxad lived 403 years and had other sons and daughters.
እነዚህ አይቶች በAI የሚመራ ትርጓሜና አካባቢ መሠረት ያለው የትርጓሜ ተመሳሳይነት በመጠቀም ተገኝተዋል። አንዳንድ ጊዜ ውጤቶቹ ያልተጠበቁ ግንኙነቶችን ሊያካትቱ ይችላሉ።
10እነዚህ የሴም ትውልዶች ናቸው፤ ሴም 100 ዓመት ሆኖ ከጐርፉ 2 ዓመት በኋላ አርፋክሳድን ወለደ።
11ሴምም አርፋክሳድን ከወለደ በኋላ 500 ዓመት ኖረ፥ ወንዶችና ሴቶች ልጆችም ወለደ።
12አርፋክሳድ 35 ዓመት ሆኖ ሳላን ወለደ።
14ሳላ 30 ዓመት ሆኖ ኤቤርን ወለደ።
15ሳላም ኤቤርን ከወለደ በኋላ 403 ዓመት ኖረ፥ ወንዶችና ሴቶች ልጆችም ወለደ።
16ኤቤር 34 ዓመት ሆኖ ፔለግን ወለደ።
17ኤቤርም ፔለግን ከወለደ በኋላ 430 ዓመት ኖረ፥ ወንዶችና ሴቶች ልጆችም ወለደ።
18ፔለግ 30 ዓመት ሆኖ ሬዑን ወለደ።
19ፔለግም ሬዑን ከወለደ በኋላ 209 ዓመት ኖረ፥ ወንዶችና ሴቶች ልጆችም ወለደ።
20ሬዑ 32 ዓመት ሆኖ ሴሩግን ወለደ።
21ሬዑም ሴሩግን ከወለደ በኋላ 207 ዓመት ኖረ፥ ወንዶችና ሴቶች ልጆችም ወለደ።
22ሴሩግ 30 ዓመት ሆኖ ናኮርን ወለደ።
23ሴሩግም ናኮርን ከወለደ በኋላ 200 ዓመት ኖረ፥ ወንዶችና ሴቶች ልጆችም ወለደ።
24ናኮር 29 ዓመት ሆኖ ተራህን ወለደ።
25ናኮርም ተራህን ከወለደ በኋላ 119 ዓመት ኖረ፥ ወንዶችና ሴቶች ልጆችም ወለደ።
26ተራህ 70 ዓመት ሆኖ አብራምን፣ ናኮርን እና ሐራንን ወለደ።
24አርፋክሳድ ሳላን ወለደ፤ ሳላም እቤርን ወለደ።
25ለእቤርም ሁለት ወንዶች ልጆች ተወለዱ፤ አንዱ ስሙ ፔሌግ ነበረ፤ በዘመኑ ምድር ተከፈለች ነበርና፤ ወንድሙም ስሙ ዮቅጣን ነበረ።
26ዮቅጣን አልሞዳድን፣ ሸሌፍን፣ ሐጽርማውትን፣ ይራህን ወለደ።
17የሴም ልጆች፤ ዔላም፣ አሦር፣ አርፋክሳድ፣ ሉድ፣ አራም፣ ኡፅ፣ ኡል፣ ጌቴር እና ሜሴክ።
18አርፋክሳድ ሴላን ወለደ፤ ሴላም ዔቤርን ወለደ።
3አዳም 130 ዓመት ኖረ፤ በራሱ ምሳሌና መልክ የሚመስለውን ወንድ ልጅ ወለደ፤ ስሙንም ሴት ብሎ ጠራው።
4አዳም ሴትን ከወለደ በኋላ 800 ዓመት ኖረ፤ ወንዶችና ሴቶች ልጆችም ወለደ።
15መላልኤል 65 ዓመት ኖረ፤ ያሬድን ወለደ።
16መላልኤል ያሬድን ከወለደ በኋላ 830 ዓመት ኖረ፤ ወንዶችና ሴቶች ልጆችም ወለደ።
24ሴም፣ አርፋክሳድ፣ ሴላ።
25ዔቤር፣ ፔሌግ፣ ራዕዕ።
25ሙትሰላህ 187 ዓመት ኖረ፤ ላመክን ወለደ።
26ሙትሰላህ ላመክን ከወለደ በኋላ 782 ዓመት ኖረ፤ ወንዶችና ሴቶች ልጆችም ወለደ።
12ቄናን 70 ዓመት ኖረ፤ መላልኤልን ወለደ።
13ቄናን መላልኤልን ከወለደ በኋላ 840 ዓመት ኖረ፤ ወንዶችና ሴቶች ልጆችም ወለደ።
18ያሬድ 162 ዓመት ኖረ፤ ሄኖክን ወለደ።
19ያሬድ ሄኖክን ከወለደ በኋላ 800 ዓመት ኖረ፤ ወንዶችና ሴቶች ልጆችም ወለደ።
6ሴት 105 ዓመት ኖረ፤ ኤኖስን ወለደ።
7ሴት ኤኖስን ከወለደ በኋላ 807 ዓመት ኖረ፤ ወንዶችና ሴቶች ልጆችም ወለደ።
8ሴት አጠቃላይ ዕድሜው 912 ዓመት ሆነ፤ እና ሞተ።
35ናኮርም የሳሩክ ልጅ፣ ሳሩክም የራግው ልጅ፣ ራግውም የፈሌግ ልጅ፣ ፈሌግም የኤቤር ልጅ፣ ኤቤርም የሰላ ልጅ ነበረ።
36ሰላ የቄናን ልጅ፣ ቄናንም የአርፋክሳድ ልጅ፣ አርፋክሳድም የሴም ልጅ፣ ሴምም የኖኅ ልጅ፣ ኖኅም የላመክ ልጅ ነበረ።
37ላመክም የማቱሳላ ልጅ፣ ማቱሳላም የኤኖክ ልጅ፣ ኤኖክም የያሬድ ልጅ፣ ያሬድም የማህላልኤል ልጅ፣ ማህላልኤልም የቄናን ልጅ ነበረ።
30ላመክ ኖኅን ከወለደ በኋላ 595 ዓመት ኖረ፤ ወንዶችና ሴቶች ልጆችም ወለደ።
10ኤኖስ ቄናንን ከወለደ በኋላ 815 ዓመት ኖረ፤ ወንዶችና ሴቶች ልጆችም ወለደ።
28ላመክ 182 ዓመት ኖረ፤ ወንድ ልጅም ወለደ።
21ሄኖክ 65 ዓመት ኖረ፤ ሙትሰላህን ወለደ።
22ሄኖክ ሙትሰላህን ከወለደ በኋላ 300 ዓመት ከእግዚአብሔር ጋር ተመላለሰ፤ ወንዶችና ሴቶች ልጆችም ወለደ።
20ዮቅታን አልሞዳድን፣ ሴሌፍን፣ ሐዛርማዌትን እና ያራህን ወለደ።
18ሄኖክም ኢራድን ወለደ፤ ኢራድም መሁያኤልን ወለደ፤ መሁያኤልም መቱሳኤልን ወለደ፤ መቱሳኤልም ላሜክን ወለደ።
28ኖኅም ከጎርፍ በኋላ ሦስት መቶ አምሳ ዓመት ኖረ።