ሉቃስ 3:25
ዮሴፍም የማትታስ ልጅ፣ ማትታስም የአሞስ ልጅ፣ አሞስም የናሁም ልጅ፣ ናሁምም የኤስሊ ልጅ፣ ኤስሊም የናጌ ልጅ ነበረ።
ዮሴፍም የማትታስ ልጅ፣ ማትታስም የአሞስ ልጅ፣ አሞስም የናሁም ልጅ፣ ናሁምም የኤስሊ ልጅ፣ ኤስሊም የናጌ ልጅ ነበረ።
the son of Mattathias, the son of Amos, the son of Nahum, the son of Esli, the son of Naggai,
Which was the son of Mattathias, which was the son of Amos, which was the son of Naum, which was the son of Esli, which was the son of Nagge,
The son of Mattathias, the son of Amos, the son of Nahum, the son of Esli, the son of Naggai,
የዮና ልጅ፥ የዮሴፍ ልጅ፥ የማታትዩ ልጅ፥ የአሞጽ ልጅ፥ የናሆም ልጅ፥ የኤሲሊም ልጅ
the [son] of Mattathias, the [son] of Amos, the [son] of Nahum, the [son] of Esli, the [son] of Naggai,
Which was the son of Mattathias, which was the son of Amos, which was the son of Naum, which was the son of Esli, which was the son of Nagge,
which was the sonne of Matatthias: which was the sonne of Amos: which was the sonne of Nahum: which was the sonne of Esli: which was the sonne of Nagge:
Which was the sonne of Mathathias. Which was the sonne of Amos. Which was the sonne of Nahum. Which was the sonne of Essli. Which was the sonne of Nange.
The sonne of Mattathias, the sonne of Amos, the sonne of Naum, the sonne of Esli, the sonne of Nagge,
Whiche was ye sonne of Matthathias, whiche was the sonne of Amos, whiche was the sonne of Naum, whiche was the sonne of Hesly, which was the sonne of Nagge:
Which was [the son] of Mattathias, which was [the son] of Amos, which was [the son] of Naum, which was [the son] of Esli, which was [the son] of Nagge,
the son of Mattathias, the son of Amos, the son of Nahum, the son of Esli, the son of Naggai,
the `son' of Mattathias, the `son' of Amos, the `son' of Naum, the `son' of Esli,
the `son' of Mattathias, the `son' of Amos, the `son' of Nahum, the `son' of Esli, the `son' of Naggai,
the [son] of Mattathias, the [son] of Amos, the [son] of Nahum, the [son] of Esli, the [son] of Naggai,
The son of Mattathias, the son of Amos, the son of Nahum, the son of Esli, the son of Naggai,
the son of Mattathias, the son of Amos, the son of Nahum, the son of Esli, the son of Naggai,
the son of Mattathias, the son of Amos, the son of Nahum, the son of Esli, the son of Naggai,
እነዚህ አይቶች በAI የሚመራ ትርጓሜና አካባቢ መሠረት ያለው የትርጓሜ ተመሳሳይነት በመጠቀም ተገኝተዋል። አንዳንድ ጊዜ ውጤቶቹ ያልተጠበቁ ግንኙነቶችን ሊያካትቱ ይችላሉ።
26ናጌም የማዓት ልጅ፣ ማዓትም የማትታስ ልጅ፣ ማትታስም የሴሜይ ልጅ፣ ሴሜይም የዮሴፍ ልጅ፣ ዮሴፍም የይሁዳ ልጅ ነበረ።
27ይሁዳም የዮዓና ልጅ፣ ዮዓናም የሬሳ ልጅ፣ ሬሳም የዘሩባቤል ልጅ፣ ዘሩባቤልም የሰላትያል ልጅ፣ ሰላትያልም የኔሪ ልጅ ነበረ።
28ኔሪም የመልኪ ልጅ፣ መልኪም የአዲ ልጅ፣ አዲም የቆሳም ልጅ፣ ቆሳምም የኤልሙዳም ልጅ፣ ኤልሙዳምም የኤር ልጅ ነበረ።
29ኤርም የዮሴ ልጅ፣ ዮሴም የኤልዓዛር ልጅ፣ ኤልዓዛርም የዮሪም ልጅ፣ ዮሪምም የማትታት ልጅ፣ ማትታትም የሌዊ ልጅ ነበረ።
30ሌዊም የስምዖን ልጅ፣ ስምዖንም የይሁዳ ልጅ፣ ይሁዳም የዮሴፍ ልጅ፣ ዮሴፍም የዮናን ልጅ፣ ዮናንም የኤልያቅም ልጅ ነበረ።
31ኤልያቅምም የሜሌዓ ልጅ፣ ሜሌዓም የሜናን ልጅ፣ ሜናንም የማታታ ልጅ፣ ማታታም የናታን ልጅ፣ ናታንም የዳዊት ልጅ ነበረ።
32ዳዊትም የኢሴ ልጅ፣ ኢሴም የዖቤድ ልጅ፣ ዖቤድም የቦዖዝ ልጅ፣ ቦዖዝም የሳልሞን ልጅ፣ ሳልሞንም የናሐሶን ልጅ ነበረ።
33ናሐሶንም የአሚናዳብ ልጅ፣ አሚናዳብም የአራም ልጅ፣ አራምም የኤስሮም ልጅ፣ ኤስሮምም የፋሬስ ልጅ፣ ፋሬስም የይሁዳ ልጅ ነበረ።
34ይሁዳም የያዕቆብ ልጅ፣ ያዕቆብም የይስሐቅ ልጅ፣ ይስሐቅም የአብርሃም ልጅ፣ አብርሃምም የቴራ ልጅ፣ ቴራም የናኮር ልጅ ነበረ።
35ናኮርም የሳሩክ ልጅ፣ ሳሩክም የራግው ልጅ፣ ራግውም የፈሌግ ልጅ፣ ፈሌግም የኤቤር ልጅ፣ ኤቤርም የሰላ ልጅ ነበረ።
36ሰላ የቄናን ልጅ፣ ቄናንም የአርፋክሳድ ልጅ፣ አርፋክሳድም የሴም ልጅ፣ ሴምም የኖኅ ልጅ፣ ኖኅም የላመክ ልጅ ነበረ።
37ላመክም የማቱሳላ ልጅ፣ ማቱሳላም የኤኖክ ልጅ፣ ኤኖክም የያሬድ ልጅ፣ ያሬድም የማህላልኤል ልጅ፣ ማህላልኤልም የቄናን ልጅ ነበረ።
38ቄናንም የኤኖስ ልጅ፣ ኤኖስም የሴት ልጅ፣ ሴትም የአዳም ልጅ፣ አዳምም የእግዚአብሔር ልጅ ነበረ።
24ሄሊም የማትታት ልጅ፣ ማትታትም የሌዊ ልጅ፣ ሌዊም የመልኪ ልጅ፣ መልኪም የያና ልጅ፣ ያናም የዮሴፍ ልጅ ነበረ።
8አሳ ዮሣፋትን ወለደ፤ ዮሣፋትም ዮራምን ወለደ፤ ዮራምም ዖዝያስን ወለደ።
9ዖዝያስ ዮታምን ወለደ፤ ዮታምም አካዝን ወለደ፤ አካዝም ሕዝቅያስን ወለደ።
10ሕዝቅያስ ማናሴን ወለደ፤ ማናሴም አሞንን ወለደ፤ አሞንም ዮስያስን ወለደ።
11ዮስያስ ዮኮንያስንና ወንድሞቹን ወለደ፤ ይህም ወደ ባቢሎን ምርኮ ሲመራቸው ጊዜ አካባቢ ነበር።
12እነርሱ ወደ ባቢሎን ከተወሰዱ በኋላ ዮኮንያስ ሰልቲኤልን ወለደ፤ ሰልቲኤልም ዘሩባቤልን ወለደ።
13ዘሩባቤል አቢዑድን ወለደ፤ አቢዑድም ኤልያቂምን ወለደ፤ ኤልያቂምም አዞርን ወለደ።
14አዞር ጻዶቅን ወለደ፤ ጻዶቅም አኪምን ወለደ፤ አኪምም ኤልዩድን ወለደ።
15ኤልዩድ ኤልዓዛርን ወለደ፤ ኤልዓዛርም ማታንን ወለደ፤ ማታንም ያዕቆብን ወለደ።
1የኢየሱስ ክርስቶስ የትውልድ መዝገብ፤ የዳዊት ልጅ፣ የአብርሃም ልጅ።
2አብርሃም ይስሐቅን ወለደ፤ ይስሐቅም ያዕቆብን ወለደ፤ ያዕቆብም ይሁዳንና ወንድሞቹን ወለደ።
3ይሁዳ ፈሬስንና ዛራን ከታማር ወለደ፤ ፈሬስም ሔጽሮንን ወለደ፤ ሔጽሮንም ራምን ወለደ።
4ራም አሚናዳብን ወለደ፤ አሚናዳብም ናሐሶንን ወለደ፤ ናሐሶንም ሳልሞንን ወለደ።
5ሳልሞን ቦዓዝን ከራሕብ ወለደ፤ ቦዓዝም ኦቤድን ከሩት ወለደ፤ ኦቤድም ኢሴን ወለደ።
10ኢያሱ ዮያቂምን ወለደ፤ ዮያቂምም ኤልያሺብን ወለደ፤ ኤልያሺብም ዮያዳን ወለደ፤
10የሰሎሞን ልጅ ሮብዓም ነበረ፤ ከእርሱ በኋላ ልጁ አቢያ፣ ከእርሱ በኋላ ልጁ አሳ፣ ከእርሱ በኋላ ልጁ ዮሳፋት።
11ከእርሱ በኋላ ልጁ ዮራም፣ ከእርሱ በኋላ ልጁ አሐዝያ፣ ከእርሱ በኋላ ልጁ ዮአስ።
12ከእርሱ በኋላ ልጁ አማስያ፣ ከእርሱ በኋላ ልጁ አዛርያ፣ ከእርሱ በኋላ ልጁ ዮታም።
13ከእርሱ በኋላ ልጁ አካዝ፣ ከእርሱ በኋላ ልጁ ሕዝቅያስ፣ ከእርሱ በኋላ ልጁ መናሴ።
14ከእርሱ በኋላ ልጁ አሞን፣ ከእርሱ በኋላ ልጁ ዮሴያስ።
7ከይሁዳ፣ ናአሶን የአሚናዳብ ልጅ።
9አሂማአጽ አዛርያን ወለደ፤ አዛርያም ዮሐናንን ወለደ።
17የዮኮንያ ልጆች፤ አሲር፣ ሰላትያል ልጁ።
18ማልኪራም ደግሞ፣ ፔዳያ፣ ሰናጸር፣ ዮቃማያ፣ ሆሻማ፣ ነዳብያ።
40ኤልዓሳ ሲሳማይን ወለደ፤ ሲሳማይም ሻሎምን ወለደ።
41ሻሎም ይቃሚያን ወለደ፤ ይቃሚያም ኤልሻማን ወለደ።
20አሚናዳብ ናሐሽዮንን ወለደ፤ ናሐሽዮንም ሰልሞንን ወለደ።
17እንግዲህ ከአብርሃም እስከ ዳዊት ድረስ አሥራ አራት ትውልድ ናቸው፤ ከዳዊትም እስከ ወደ ባቢሎን ምርኮ ድረስ አሥራ አራት ትውልድ ናቸው፤ ከባቢሎን ምርኮ ጀምሮ እስከ ክርስቶስ ድረስ አሥራ አራት ትውልድ ናቸው።
5እና ማዓሴያ የባሩክ ልጅ፣ የቆልሆዘ ልጅ፣ የሐዛያ ልጅ፣ የአዳያ ልጅ፣ የዮያሪብ ልጅ፣ የዘካርያስ ልጅ፣ የሺሎኒ ልጅ.
42አካዝ ያራን ወለደ፤ ያራም አለመትን፣ አዝማቬትን እና ዚምሪን ወለደ፤ ዚምሪም ሞዛን ወለደ።
10ራም አሚናዳብን ወለደ፤ አሚናዳብም የይሁዳ ልጆች አለቃ ናሐሾንን ወለደ።
22ዖቤድ ኢሴን ወለደ፤ ኢሴም ዳዊትን ወለደ።
37ማታንያ፣ ማቴናይና ያዓሳው።
12ቦዓዝ ኦቤድን ወለደ፤ ኦቤድም ኢሴን ወለደ።
16ዘጠነኛው ለማታንያ፤ እርሱ ከልጆቹና ወንድሞቹ ጋር 12 ነበሩ።
36አሐዝ ዮዓዳን ወለደ፤ ዮዓዳም አለመትንና አዝማዌትንና ዚምሪን ወለደ፤ ዚምሪም ሞዛን ወለደ።
12አምስተኛው ለነታንያ፤ እርሱ ከልጆቹና ወንድሞቹ ጋር 12 ነበሩ።