የሌሊት አገልጋዮች በቤተ መቅደስ ጌታን እንዲመሰግኑ ጥሪ
1
እነሆ፥ እናንተ የእግዚአብሔር አገልጋዮች ሁሉ፣ በሌሊት በእግዚአብሔር ቤት ውስጥ የምትቆሙ፣ እግዚአብሔርን ባርኩ።
2
በመቅደስ እጆቻችሁን አንሡ፤ እግዚአብሔርን ባርኩ።
ከጽዮን በረከት በአዳም ላይ ይታወቅ
3
ሰማይንና ምድርን የፈጠረ እግዚአብሔር ከጽዮን ይባርክህ።
እነሆ፥ እናንተ የእግዚአብሔር አገልጋዮች ሁሉ፣ በሌሊት በእግዚአብሔር ቤት ውስጥ የምትቆሙ፣ እግዚአብሔርን ባርኩ።
በመቅደስ እጆቻችሁን አንሡ፤ እግዚአብሔርን ባርኩ።
ሰማይንና ምድርን የፈጠረ እግዚአብሔር ከጽዮን ይባርክህ።