መጽሐፈ ኩፋሌ 24:1
ከአብርሃም ከሞተ በኋላ እግዚአብሔር ልጁን ይስሐቅን መባረከ። ከኬብሮን ተነሥቶ ሄደ፤ በዚህ ዩቢሌ ሶስተኛው ሳምንት መጀመሪያ አመት [2073] የራእይ ጒድጓድ ዘንድ ሄዶ ሰባት ዓመት ተቀመጠ።
ከአብርሃም ከሞተ በኋላ እግዚአብሔር ልጁን ይስሐቅን መባረከ። ከኬብሮን ተነሥቶ ሄደ፤ በዚህ ዩቢሌ ሶስተኛው ሳምንት መጀመሪያ አመት [2073] የራእይ ጒድጓድ ዘንድ ሄዶ ሰባት ዓመት ተቀመጠ።
After Abraham's death, the Lord blessed his son Isaac. He set out from Hebron and went during the first year of the third week of this jubilee [2073] and lived at the well of the vision for seven years.
After Abraham’s death, the Lord blessed his son Isaac. He set out from Hebron and went during the first year of the third week of this jubilee [2073] and lived at the well of the vision for seven years.