መጽሐፈ ኩፋሌ 31:1
ወር መጀመሪያ ቀን ያዕቆብ ለቤተ ሰቡ ሁሉ እንዲህ አለ፦ “ንጹሑ፣ ልብሳችሁንም ቀይሩ፤ እንነሳ ወደ ቤቴል እንሂድ፤ በዚያ ከወንድሜ ዔሳው ፊት ሸሽቴ በነበርሁ ቀን ለእርሱ ስእለት አድርጌ ነበር፤ ከእኔ ጋር የነበረውና ወደዚች ምድር በሰላም የመለሰኝ እርሱ ነው። በመካከላችሁ ያሉ የእንግዳ አማልክትን አውጡ።”
ወር መጀመሪያ ቀን ያዕቆብ ለቤተ ሰቡ ሁሉ እንዲህ አለ፦ “ንጹሑ፣ ልብሳችሁንም ቀይሩ፤ እንነሳ ወደ ቤቴል እንሂድ፤ በዚያ ከወንድሜ ዔሳው ፊት ሸሽቴ በነበርሁ ቀን ለእርሱ ስእለት አድርጌ ነበር፤ ከእኔ ጋር የነበረውና ወደዚች ምድር በሰላም የመለሰኝ እርሱ ነው። በመካከላችሁ ያሉ የእንግዳ አማልክትን አውጡ።”
On the first of the month Jacob told all the people of his household: 'Purify yourselves and change your clothes; we are to set out and go up to Bethel where I made a vow, on the day that I ran away from my brother Esau, to the one who has been with me and brought me back safely to this land. Remove the foreign gods which are among you'.
On the first of the month Jacob told all the people of his household: ‘Purify yourselves and change your clothes; we are to set out and go up to Bethel where I made a vow, on the day that I ran away from my brother Esau, to the one who has been with me and brought me back safely to this land. Remove the foreign gods which are among you’.