ኤዝራ 8:19
እንዲሁም ሐሻብያን፣ ከእርሱም ጋር ከመራሪ ልጆች የሆነው የሻያ፤ እነዚህም ከወንድሞቻቸውና ከልጆቻቸው ጋር 20 ነበሩ።
እንዲሁም ሐሻብያን፣ ከእርሱም ጋር ከመራሪ ልጆች የሆነው የሻያ፤ እነዚህም ከወንድሞቻቸውና ከልጆቻቸው ጋር 20 ነበሩ።
Also, Hashabiah, along with Jeshaiah, from the descendants of Merari, with his brothers and their sons—a total of 20.
And Hashabiah, and with him Jeshaiah of the sons of Merari, his brethren and their sons, twenty;
And Hashabiah, and with him Jeshaiah of the sons of Merari, his brothers and their sons, twenty;
and Hashabiah, and with him Jeshaiah of the sons of Merari, his brethren and their sons, twenty;
And Hasabia, and with him Iesaia of the children of Merari, with his brethren & their sonnes, twentye.
Also Hashabiah, and with him Ieshaiah of the sonnes of Merari, with his brethren, and their sonnes twentie.
And Hasabia and with him Isai of the children of Merari, with his brethren, and their sonnes, twentie.
And Hashabiah, and with him Jeshaiah of the sons of Merari, his brethren and their sons, twenty;
and Hashabiah, and with him Jeshaiah of the sons of Merari, his brothers and their sons, twenty;
and Hashabiah, and with him Jeshaiah, of the sons of Merari, his brethren, and their sons, twenty;
and Hashabiah, and with him Jeshaiah of the sons of Merari, his brethren and their sons, twenty;
and Hashabiah, and with him Jeshaiah of the sons of Merari, his brethren and their sons, twenty;
And Hashabiah, and with him Jeshaiah of the sons of Merari, his brothers and their sons, twenty;
and Hashabiah, and with him Jeshaiah of the sons of Merari, his brothers and their sons, twenty;
and Hashabiah, along with Jeshaiah from the descendants of Merari, with his brothers and their sons, 20 men,
እነዚህ አይቶች በAI የሚመራ ትርጓሜና አካባቢ መሠረት ያለው የትርጓሜ ተመሳሳይነት በመጠቀም ተገኝተዋል። አንዳንድ ጊዜ ውጤቶቹ ያልተጠበቁ ግንኙነቶችን ሊያካትቱ ይችላሉ።
19ዐሥራ ሁለተኛው ለሐሻብያ፤ እርሱ ከልጆቹና ወንድሞቹ ጋር 12 ነበሩ።
20ዐሥራ ሦስተኛው ለሹባኤል፤ እርሱ ከልጆቹና ወንድሞቹ ጋር 12 ነበሩ።
21ዐሥራ አራተኛው ለማቲትያ፤ እርሱ ከልጆቹና ወንድሞቹ ጋር 12 ነበሩ።
18የአምላካችን መልካም እጅ በላያችን ስለነበረች ከሌዊ ልጅ ከእስራኤል ልጅ የሆነው ከማሕሊ ልጆች መካከል ማስተዋል ያለው ሰው አመጡልን፤ ስሙም ሸረብያ ነበር፤ ከልጆቹና ከወንድሞቹ ጋር 18 ነበሩ።
15ስምንተኛው ለየሻያ፤ እርሱ ከልጆቹና ወንድሞቹ ጋር 12 ነበሩ።
16ዘጠነኛው ለማታንያ፤ እርሱ ከልጆቹና ወንድሞቹ ጋር 12 ነበሩ።
20ዳዊትና መኳንንቱ ለሌዋውያን አገልግሎት ያስመደቧቸው ነትናውያን 220ም ነበሩ፤ ሁሉም በስማቸው ተጠቅሰው ነበር።
7እንዲሁም ከኤላም ልጆች፤ የአታልያ ልጅ የሻያ፤ ከእርሱም ጋር 70 ወንዶች።
8እንዲሁም ከሸፋጥያ ልጆች፤ የሚካኤል ልጅ ዘባዲያ፤ ከእርሱም ጋር 80 ወንዶች።
9ከዮአብ ልጆች፤ የይሄኤል ልጅ ኦባዲያ፤ ከእርሱም ጋር 218 ወንዶች።
10እንዲሁም ከሴሎሚት ልጆች፤ የዮሲፊያ ልጅ፤ ከእርሱም ጋር 160 ወንዶች።
11እንዲሁም ከቤባይ ልጆች፤ የቤባይ ልጅ ዘካርያስ፤ ከእርሱም ጋር 28 ወንዶች።
12እንዲሁም ከአዝጋድ ልጆች፤ የሐቃታን ልጅ ዮሐናን፤ ከእርሱም ጋር 110 ወንዶች።
13እንዲሁም ከአዶኒቃም የመጨረሻ ልጆች፤ ስማቸው እነዚህ ናቸው፤ ኤሊፈሌት፣ ይዔኤል፣ ሸማያ፤ ከእነርሱም ጋር 60 ወንዶች።
14እንዲሁም ከቢግዋይ ልጆች፤ ኡታይና ዛቡድ፤ ከእነርሱም ጋር 70 ወንዶች።
14ከሌዋውያንም ሸማያ የሐሱብ ልጅ የአዝሪቃም ልጅ የኃሻብያ ልጅ፣ ከመራሪ ልጆች።
20እንዲሁም ሐሹባ፣ ኦሄል፣ በረክያ፣ ሐሳድያ፣ ዩሻብሔሴድ—አምስት።
9ሜሴለምያም ልጆችና ወንድሞች ነበሩ፤ ኃያላን ሰዎች ዐሥራ ስምንት ነበሩ።
5ከሴካንያ ልጆች፤ የያሐዚኤል ልጅ፤ ከእርሱም ጋር 300 ወንዶች።
8ከኤልይዛፋን ልጆች፦ አለቃው ሸማያና ወንድሞቹ ሁለት መቶ።
6ከመራሪ ልጆች፦ አለቃው አሳያና ወንድሞቹ ሁለት መቶ ሃያ።
17ዘባዲያ፣ ሜሹላም፣ ሄዘቂ፣ ሄበር።
18ኢሽመራይ፣ ይዝልያ፣ ዮባብ፤ እነዚህ የኤልፓአል ልጆች ናቸው።
19ያቂም፣ ዚክሪ፣ ዛብዲ።
20ኤሊኤናይ፣ ዚልታይ፣ ኤሊኤል።
19የሐሹም ልጆች፣ 223።
23ዐሥራ ስድስተኛው ለሐናንያ፤ እርሱ ከልጆቹና ወንድሞቹ ጋር 12 ነበሩ።
24ዐሥራ ሰባተኛው ለዮሽበቃሻ፤ እርሱ ከልጆቹና ወንድሞቹ ጋር 12 ነበሩ።
25ዐሥራ ስምንተኛው ለሐናኒ፤ እርሱ ከልጆቹና ወንድሞቹ ጋር 12 ነበሩ።
26ዐሥራ ዘጠነኛው ለማሎቲ፤ እርሱ ከልጆቹና ወንድሞቹ ጋር 12 ነበሩ።
27ሃያኛው ለኤልያታ፤ እርሱ ከልጆቹና ወንድሞቹ ጋር 12 ነበሩ።
24ከዚያም ከካህናቱ አለቆች 12 አባላትን ለዩ፤ ሸረብያን፣ ሐሻብያንና ከወንድሞቻቸው 10 ሰዎችን አብራቸው።
2ከፊንሐስ ልጆች፤ ጌርሾም፤ ከኢታማር ልጆች፤ ዳንኤል፤ ከዳዊት ልጆች፤ ሐጡሽ።
3ከሴካንያ ልጆች መካከል፣ ከፓሮሽ ዘር፤ ዘካርያስ፤ ከእርሱም ጋር በዘር መዝገብ የተቈጠሩ ወንዶች 150 ነበሩ።
12እና የቤቱን ሥራ የሠሩ ወንድሞቻቸው ስምንት መቶ ሃያ እና ሁለት ነበሩ፤ እና አዳያ የይሮሃም ልጅ፣ የፔላልያ ልጅ፣ የአምዚ ልጅ፣ የዘካርያስ ልጅ፣ የፓሹር ልጅ፣ የማልኪያ ልጅ.
13እና ወንድሞቹ፣ የአባቶች አለቆች—ሁለት መቶ አርባ እና ሁለት፤ እና አማሻይ የአዛሪኤል ልጅ፣ የአሐሳይ ልጅ፣ የሜሺለሞት ልጅ፣ የኢመር ልጅ.
14እና ወንድሞቻቸው፣ ኃያላን ወታደሮች—መቶ ሃያ እና ስምንት፤ አለቃቸውም ከታላላቅ ሰዎች አንዱ ልጅ ዛብዲኤል ነበር.
30ሃያ ሦስተኛው ለማሀዚዮት፤ እርሱ ከልጆቹና ወንድሞቹ ጋር 12 ነበሩ።
18ከቢልጋ ሳሙዓ፤ ከሸማያ ዮናታን፤
19ከዮያሪብ ማተናይ፤ ከዮዳያ ኡዚ፤
25ኢፈዴያ፣ ፔኑኤል፤ እነዚህ የሻሻቅ ልጆች ናቸው።
26ሻምሸራይ፣ ሼሃራያ፣ አታልያ።
45ሐሻብያ ልጅ፣ አማዚያ ልጅ፣ ሂልቅያ ልጅ፣
11ሚካ፣ ሬሆብ፣ ሐሻብያ።
12ዛቁር፣ ሸሬብያ፣ ሸባንያ።
33ከሐሹም ልጆችም፦ ማቴናይ፣ ማታታሃ፣ ዛባድ፣ ኤሊፈሌት፣ ይሬማይ፣ መናሴና ሸሚዔ።
36ኤሊዮናይ፣ ያዕቆባህ፣ ይሾሐያ፣ አሳያ፣ አዲኤል፣ ይሲሚኤልና በናያ።
2ከዘሩባቤል ጋር የመጡት እነዚህ ናቸው፤ ኢያሱ፣ ነህምያ፣ ሴራያ፣ ሬኤላያ፣ ሞርድካይ፣ ቢልሻን፣ ሚስፓር፣ ቢግዋይ፣ ሬሁም፣ ባዓና። የእስራኤል ሕዝብ ወንዶች ቍጥር የሚከተሉት ናቸው፦
9በሥነ-ነገዳታቸው እንደተቆጠሩ ከትውልዶቻቸው ጋር የአባታቸው ቤት አለቆች፣ ኃያላን ጀግናዎች 20,200 ነበሩ.
22ኢሽፓን፣ ሄበር፣ ኤሊኤል።