ኢያሱ 12:16
የማቄዳ ንጉሥ አንድ፤ የቤቴል ንጉሥ አንድ።
የማቄዳ ንጉሥ አንድ፤ የቤቴል ንጉሥ አንድ።
the king of Makkedah, one; the king of Bethel, one;
The king of Makkedah, one; the king of Beth-el, one;
The king of Makkedah, one; the king of Bethel, one;
the kynge of Makeda, the kynge of Bethel,
The King of Makkedah, one: the King of Beth-el, one:
The king of Makeda, one: the king of Bethel, one:
The king of Makkedah, one; the king of Bethel, one;
the king of Makkedah, one; the king of Bethel, one;
The king of Mekkedah, one; The king of Beth-El, one;
the king of Makkedah, one; the king of Bethel, one;
the king of Makkedah, one; the king of Beth-el, one;
The king of Makkedah, one; the king of Beth-el, one;
the king of Makkedah, one; the king of Bethel, one;
the king of Makkedah(one), the king of Bethel(one),
እነዚህ አይቶች በAI የሚመራ ትርጓሜና አካባቢ መሠረት ያለው የትርጓሜ ተመሳሳይነት በመጠቀም ተገኝተዋል። አንዳንድ ጊዜ ውጤቶቹ ያልተጠበቁ ግንኙነቶችን ሊያካትቱ ይችላሉ።
9የኢያሪኮ ንጉሥ አንድ፤ በቤቴል አጠገብ ያለው የአይ ንጉሥ አንድ።
10የኢየሩሳሌም ንጉሥ አንድ፤ የኬብሮን ንጉሥ አንድ።
11የያርሙት ንጉሥ አንድ፤ የላኪስ ንጉሥ አንድ።
12የኤግሎን ንጉሥ አንድ፤ የጌዘር ንጉሥ አንድ።
13የዴብር ንጉሥ አንድ፤ የጌደር ንጉሥ አንድ።
14የሆርማ ንጉሥ አንድ፤ የአራድ ንጉሥ አንድ።
15የሊብና ንጉሥ አንድ፤ የአዱላም ንጉሥ አንድ።
17የታፑዓ ንጉሥ አንድ፤ የሄፈር ንጉሥ አንድ።
18የአፌቅ ንጉሥ አንድ፤ የላሻሮን ንጉሥ አንድ።
19የማዶን ንጉሥ አንድ፤ የሐጾር ንጉሥ አንድ።
20የሲምሮን-ሜሮን ንጉሥ አንድ፤ የአክሻፍ ንጉሥ አንድ።
21የታዓናክ ንጉሥ አንድ፤ የመጊዶ ንጉሥ አንድ።
22የቄዴስ ንጉሥ አንድ፤ የካርሜል ዮቅናም ንጉሥ አንድ።
23በዶር ዳርቻ ያለው የዶር ንጉሥ አንድ፤ የጊልጋል አሕዛብ ንጉሥ አንድ።
24የቲርጻ ንጉሥ አንድ፤ ነገሥታቱ ሁሉ ሠላሳ አንድ ናቸው።
41ጌዴሮት፣ ቤት-ዳጎን፣ ናዓማ፣ ማቀዳ፤ ከመንደሮቻቸው ጋር አሥራ ስድስት ከተሞች።
22ቤታራባ፣ ዘማራይም፣ ቤቴል,
29አንዱን በቤቴል አቆመው፤ ሌላውን ግን በዳን አኖረው።
26እና በየሱዓ፣ በሞላዳ፣ በቤት ፈሌት,
32የቤቴልና የአይ ሰዎች አንድ መቶ ሀያ ሶስት።
6እና ቤት-ለባኦት፣ ሻሩሄን፤ ከመንደሮቻቸው ጋር አሥራ ሦስት ከተሞች።
18ያሐዛ፣ ቀደሞትና ሜፋዓት።
19ቂርያታይም፣ ሲብማና በሸለቆው ተራራ ላይ ያለች ዘሬት-ሻሓር።
22ቂብዛይምን ከሰፈሮችዋ ጋር፣ ቤት-ሆሮንን ከሰፈሮችዋ ጋር፤ አራት ከተሞች።
15ኆሎንን ከሰፈሮችዋ ጋር፣ ዴብርን ከሰፈሮችዋ ጋር።
16ዓይንን ከሰፈሮችዋ ጋር፣ ዩታን ከሰፈሮችዋ ጋር፣ ቤት-ሴሜስን ከሰፈሮችዋ ጋር፤ እነዚህ ከሁለቱ ነገዶች ዘንድ ዘጠኝ ከተሞች ነበሩ።
28በዚያ ቀንም ኢያሱ ማቄዳን ወሰደ፥ በሰይፍም መታዋ፥ ንጉሧንና በውስጧ ያሉ ሁሉ ነፍሳት ፈጽሞ አጠፋ፥ ማንም እንዳይቀር አደረገ፤ የማቄዳን ንጉሥ እንደ የኢያሪኮን ንጉሥ አደረገበት አደረገ።
23ቀዴስ፣ ሐጾር፣ ኢትናን።
59ማዓራት፣ ቤታኖት፣ ኤልቴቆን፤ ከመንደሮቻቸው ጋር ስድስት ከተሞች።
44ኤልቴቄ፣ ጊበቶን፣ ባአላት።
45ይሁድ፣ ቤኔ-በራቅ፣ ጋት-ሪሞን።
1የሐጾር ንጉሥ ያቢን እነዚህን ነገሮች በሰማ ጊዜ ወደ ማዶን ንጉሥ ዮባብ፣ ወደ ሲምሮን ንጉሥ፣ እንዲሁም ወደ አክሣፍ ንጉሥ መልእክት ላከ።
2እንዲሁም በሰሜን በተራሮች ላይ ያሉትን፣ ከቄነሬት ደቡብ ባሉ ሜዳዎች ያሉትን፣ በሸለቆውም ያሉትን እና በምዕራብ በዶር ዳር ያሉትን ነገሥታት ላከ።
27የሚክማስ ሰዎች፣ 122።
28የቤቴልና የአይ ሰዎች፣ 223።
9ቤን-ዴቄር በማቃዝና በሻዓልቢምና በቤት-ሸሜስና በኤሎን-ቤት-ሐናን።
16ነገር ግን እነዚያ አምስት ነገሥታት ሸሽተው በማቄዳ ያለ ዋሻ ውስጥ ሰወሩ።
26አማም፣ ሸማ፣ ሞላዳ።
27ሐጻር-ጋዳ፣ ሔሽሞን፣ ቤት-ፓለት።
23በቂርያታይም፣ በቤት-ጋሙል፣ በቤት-ሜዖንም ላይ.
21የቤተልሔም ሰዎች፣ 123።
36ሻራይም፣ አዲታይም፣ ጌዴራ፣ ጌዴሮታይም፤ ከመንደሮቻቸው ጋር አሥራ አራት ከተሞች።
53ጃኑም፣ ቤት-ታፑዓ፣ አፌቃ።
15ካታት፣ ናሀላል፣ ሺምሮን፣ ኢዳላ፣ ቤተልሔም፤ ከመንደሮቻቸው ጋር ዐሥራ ሁለት ከተሞች።
7ቤትጹርን፣ ሶኮን፣ ዓዱላምንም፤
30የራማና የጌባ ሰዎች ስድስት መቶ ሃያ አንድ።
8ከእርሱ በኋላ ከቤተ-ልሔም ኢብጾን እስራኤልን ፈረደ።
28የቤታዝማዌት ሰዎች አርባ ሁለት።
31ዚቅላግ፣ ማድማና፣ ሳንሳና።
38ዲሌዓን፣ ሚጽፌ፣ ዮቅቲኤል።