ነህምያ 7:15
የቢኑዊ ልጆች ስድስት መቶ አርባ ስምንት።
የቢኑዊ ልጆች ስድስት መቶ አርባ ስምንት።
The descendants of Binnui: 648.
The children of Binnui, six hundred forty and eight.
The children of Binnui, six hundred forty-eight.
the children of Benni, sixe hundreth, and eight and fortye:
The sonnes of Binnui, sixe hundreth and eight and fourtie.
The children of Bannui, sixe hundred fouretie and eyght.
The children of Binnui, six hundred forty and eight.
The children of Binnui, six hundred forty-eight.
Sons of Binnui: six hundred forty and eight.
The children of Binnui, six hundred forty and eight.
The children of Binnui, six hundred forty and eight.
The children of Binnui, six hundred and forty-eight.
The children of Binnui, six hundred forty-eight.
the descendants of Binnui, 648;
እነዚህ አይቶች በAI የሚመራ ትርጓሜና አካባቢ መሠረት ያለው የትርጓሜ ተመሳሳይነት በመጠቀም ተገኝተዋል። አንዳንድ ጊዜ ውጤቶቹ ያልተጠበቁ ግንኙነቶችን ሊያካትቱ ይችላሉ።
6የፓሐት-ሞዓብ ልጆች፣ ከኢያሱና ከዮአብ ልጆች፣ 2,812።
7የኤላም ልጆች፣ 1,254።
8የዛቱ ልጆች፣ 945።
9የዛካይ ልጆች፣ 760።
10የባኒ ልጆች፣ 642።
11የቤባይ ልጆች፣ 623።
16የቤባይ ልጆች ስድስት መቶ ሃያ ስምንት።
17የአዝጋድ ልጆች ሁለት ሺህ ሦስት መቶ አርባ ሁለት።
18የአዶኒቃም ልጆች ስድስት መቶ ስልሳ ሰባት።
19የቢግዋይ ልጆች ሁለት ሺህ ስልሳ ሰባት።
20የአዲን ልጆች ስድስት መቶ አምሳ አምስት።
21ከሕዝቅያስ የሆነው የአቴር ልጆች ዘጠና አምስት።
22የሐሹም ልጆች ሶስት መቶ ሃያ ስምንት።
23የቤዛይ ልጆች ሶስት መቶ ሃያ አራት።
11የፓሐት-ሞአብ ልጆች፣ ከኢያሱና ከዮአብ ልጆች የሆኑ ሁለት ሺህ ስምንት መቶ አስራ ስምንት።
12የኤላም ልጆች አንድ ሺህ ሁለት መቶ አምሳ አራት።
13የዛቱ ልጆች ስምንት መቶ አርባ አምስት።
14የዛካይ ልጆች ሰባ መቶ ስልሳ።
13የአዶኒቃም ልጆች፣ 666።
14የቢግዋይ ልጆች፣ 2,056።
15የአዲን ልጆች፣ 454።
16የከሕዝቅያስ አጤር ልጆች፣ 98።
17የቤዛይ ልጆች፣ 323።
38እንዲሁም ባኒ፣ ቢኑይ፣ ሸሚዔ።
52የቤሳይ፣ የሜዑኒም፣ የኔፊሸሲም ልጆች።
53የባክቡክ፣ የሐኩፋ፣ የሐርሁር ልጆች።
29የኔቦ ልጆች፣ 52።
30የማግቢሽ ልጆች፣ 156።
62የዴላያ፣ የጦባያና የኔቆዳ ልጆች ስድስት መቶ አርባ ሁለት።
45መግቢያ ጠባቂዎች፤ የሻሉም፣ የአቴር፣ የታልሞን፣ የአቁብ፣ የሐቲታና የሾባይ ልጆች አንድ መቶ ሠላሳ ስምንት።
46ኔቲኒም፤ የዚሃ፣ የሐሹፋ፣ የታባዮት ልጆች።
25የቂርያትያሪም፣ የኬፊራ እና የቤሮት ልጆች፣ 743።
15ከሌዋውያን እንዲሁም፤ ሴማያ የሐሹብ ልጅ፣ የአዝሪቃም ልጅ፣ የሐሻብያ ልጅ፣ የቡኒ ልጅ.
37የሎድ፣ የሐዲድና የኦኖ ልጆች ሰባ መቶ ሃያ አንድ።
38የሴናአ ልጆች ሦስት ሺህ ዘጠኝ መቶ ሠላሳ።
11እንዲሁም ከቤባይ ልጆች፤ የቤባይ ልጅ ዘካርያስ፤ ከእርሱም ጋር 28 ወንዶች።
33የሎድ፣ የሐዲድ እና የኦኖ ልጆች፣ 725።
25የጊብዖን ሰዎች ዘጠና አምስት።
26የቤትልሔምና የኔቶፋ ሰዎች አንድ መቶ ሰማንያ ስምንት።
15ቡኒ፣ አዝጋድ፣ በባይ።
7ከዘሩባቤል፣ ኢያሱ፣ ነህምያ፣ አዛርያ፣ ራማያ፣ ናሃማኒ፣ ሞርዶካይ፣ ቢልሻን፣ ሚስፐሬት፣ ቢግዋይ፣ ኔሁም፣ ባዓና ጋር የመጡት። የእስራኤል ሕዝብ የወንድ ሰዎች ቍጥር ይህ ነበር።
8የፓሮሽ ልጆች ሁለት ሺህ አንድ መቶ ሰባ ሁለት።
35የሴናአ ልጆች፣ 3,630።
58ኔትኒምና የሰሎሞን ባሪያዎች ሁሉ 392 ነበሩ።
60ኔቲኒምና የሰሎሞን አገልጋዮች ልጆች ሁሉ ሦስት መቶ ዘጠና ሁለት ነበሩ።
28የቤታዝማዌት ሰዎች አርባ ሁለት።
13ስድስተኛው ለቡክቃያ፤ እርሱ ከልጆቹና ወንድሞቹ ጋር 12 ነበሩ።
60የደላያ ልጆች፣ የጦቢያ ልጆች፣ የኔቆዳ ልጆች፣ 652።
41እነዚህ የብንያም ልጆች በቤተ ሰቦቻቸው ናቸው፤ የተቈጠሩትም 45,600 ነበሩ።
14እንዲሁም ከቢግዋይ ልጆች፤ ኡታይና ዛቡድ፤ ከእነርሱም ጋር 70 ወንዶች።