መጽሐፈ ኩፋሌ 24:18
እንደገና የውኃ ጒድጓዶቹን ቈፈሩ፤ እነርሱም የአባቱ የአብርሃም አገልጋዮች የቈፈሩአቸው ነበሩ ፣ ፍልስጥኤማውያንም ከአባቱ ከአብርሃም ሞት በኋላ ዘጉአቸው ነበር። እነርሱን አባቱ አብርሃም የጠራቸው ስሞች በስማቸው ጠራቸው።
እንደገና የውኃ ጒድጓዶቹን ቈፈሩ፤ እነርሱም የአባቱ የአብርሃም አገልጋዮች የቈፈሩአቸው ነበሩ ፣ ፍልስጥኤማውያንም ከአባቱ ከአብርሃም ሞት በኋላ ዘጉአቸው ነበር። እነርሱን አባቱ አብርሃም የጠራቸው ስሞች በስማቸው ጠራቸው።
They again dug the water wells which the servants of his father Abraham had dug and the Philistines had covered up after his father Abraham's death. He called them by the names that his father Abraham had given them.
They again dug the water wells which the servants of his father Abraham had dug and the Philistines had covered up after his father Abraham’s death. He called them by the names that his father Abraham had given them.