መጽሐፈ ኩፋሌ 50:13
ከእነዚህ ነገሮች ማንኛውንም በሰንበት ቀን የሚያደርግ ሰው ይሞት፤ ይኸውም የምድር ሰንበታትን እንደ ትእዛዛቱ የእስራኤል ልጆች እንዲጠብቁ ይሆናል፤ እርሱ ጽላቶቹን በእጄ ውስጥ አስቀመጠልኝ እኔም ለአንተ በየዘመኑ በየክፍሉ ሕጉን እንድጽፍልህ እንዳለ እንደ ተጻፈው ነው።
ከእነዚህ ነገሮች ማንኛውንም በሰንበት ቀን የሚያደርግ ሰው ይሞት፤ ይኸውም የምድር ሰንበታትን እንደ ትእዛዛቱ የእስራኤል ልጆች እንዲጠብቁ ይሆናል፤ እርሱ ጽላቶቹን በእጄ ውስጥ አስቀመጠልኝ እኔም ለአንተ በየዘመኑ በየክፍሉ ሕጉን እንድጽፍልህ እንዳለ እንደ ተጻፈው ነው።
a man who does any of these things on the sabbath day is to die, so that the Israelites may continue observing the sabbath in accord with the commandments for the sabbaths of the land as it was written in the tablets which he placed in my hands so that I could write for you the laws of each specific time in every division of its times».
a man who does any of these things on the sabbath day is to die, so that the Israelites may continue observing the sabbath in accord with the commandments for the sabbaths of the land as it was written in the tablets which he placed in my hands so that I could write for you the laws of each specific time in every division of its times».