ሉቃስ 3:37
ላመክም የማቱሳላ ልጅ፣ ማቱሳላም የኤኖክ ልጅ፣ ኤኖክም የያሬድ ልጅ፣ ያሬድም የማህላልኤል ልጅ፣ ማህላልኤልም የቄናን ልጅ ነበረ።
ላመክም የማቱሳላ ልጅ፣ ማቱሳላም የኤኖክ ልጅ፣ ኤኖክም የያሬድ ልጅ፣ ያሬድም የማህላልኤል ልጅ፣ ማህላልኤልም የቄናን ልጅ ነበረ።
the son of Methuselah, the son of Enoch, the son of Jared, the son of Mahalalel, the son of Cainan,
Which was the son of Mathusala, which was the son of Enoch, which was the son of Jared, which was the son of Maleleel, which was the son of Cainan,
The son of Methuselah, the son of Enoch, the son of Jared, the son of Mahalalel, the son of Cainan,
የማቱሳላ ልጅ፥ የሄኖክ ልጅ፥ የያሬድ ልጅ፥
the [son] of Methuselah, the [son] of Enoch, the [son] of Jared, the [son] of Mahalaleel, the [son] of Cainan,
which was the sonne of Mathusala: which was the sonne of Enoch: which was the sonne of Iareth: which was the sonne of Malalehel. which was the sonne of Cainan:
Which was the sonne of Mathusalah. Which was the sonne of Henoch. Which was the sonne of Iared. Which was the sonne of Mahaleel. Which was the sonne of Renan.
The sonne of Mathusala, the sonne of Enoch, the sonne of Iared, the sonne of Maleleel, the sonne of Cainan,
Whiche was the sonne of Mathusala, whiche was the sonne of Enoch, which was the sonne of Iared, whiche was the sonne of Maleleel, whiche was the sonne of Cainan:
Which was [the son] of Mathusala, which was [the son] of Enoch, which was [the son] of Jared, which was [the son] of Maleleel, which was [the son] of Cainan,
the son of Methuselah, the son of Enoch, the son of Jared, the son of Mahalaleel, the son of Cainan,
the `son' of Methuselah, the `son' of Enoch, the `son' of Jared, the `son' of Mahalaleel,
the `son' of Methuselah, the `son' of Enoch, the `son' of Jared, the `son' of Mahalaleel, the `son' of Cainan,
the [son] of Methuselah, the [son] of Enoch, the [son] of Jared, the [son] of Mahalaleel, the [son] of Cainan,
The son of Methuselah, the son of Enoch, the son of Jared, the son of Mahalaleel, the son of Cainan,
the son of Methuselah, the son of Enoch, the son of Jared, the son of Mahalaleel, the son of Cainan,
the son of Methuselah, the son of Enoch, the son of Jared, the son of Mahalalel, the son of Kenan,
እነዚህ አይቶች በAI የሚመራ ትርጓሜና አካባቢ መሠረት ያለው የትርጓሜ ተመሳሳይነት በመጠቀም ተገኝተዋል። አንዳንድ ጊዜ ውጤቶቹ ያልተጠበቁ ግንኙነቶችን ሊያካትቱ ይችላሉ።
24ሄሊም የማትታት ልጅ፣ ማትታትም የሌዊ ልጅ፣ ሌዊም የመልኪ ልጅ፣ መልኪም የያና ልጅ፣ ያናም የዮሴፍ ልጅ ነበረ።
25ዮሴፍም የማትታስ ልጅ፣ ማትታስም የአሞስ ልጅ፣ አሞስም የናሁም ልጅ፣ ናሁምም የኤስሊ ልጅ፣ ኤስሊም የናጌ ልጅ ነበረ።
26ናጌም የማዓት ልጅ፣ ማዓትም የማትታስ ልጅ፣ ማትታስም የሴሜይ ልጅ፣ ሴሜይም የዮሴፍ ልጅ፣ ዮሴፍም የይሁዳ ልጅ ነበረ።
27ይሁዳም የዮዓና ልጅ፣ ዮዓናም የሬሳ ልጅ፣ ሬሳም የዘሩባቤል ልጅ፣ ዘሩባቤልም የሰላትያል ልጅ፣ ሰላትያልም የኔሪ ልጅ ነበረ።
28ኔሪም የመልኪ ልጅ፣ መልኪም የአዲ ልጅ፣ አዲም የቆሳም ልጅ፣ ቆሳምም የኤልሙዳም ልጅ፣ ኤልሙዳምም የኤር ልጅ ነበረ።
29ኤርም የዮሴ ልጅ፣ ዮሴም የኤልዓዛር ልጅ፣ ኤልዓዛርም የዮሪም ልጅ፣ ዮሪምም የማትታት ልጅ፣ ማትታትም የሌዊ ልጅ ነበረ።
30ሌዊም የስምዖን ልጅ፣ ስምዖንም የይሁዳ ልጅ፣ ይሁዳም የዮሴፍ ልጅ፣ ዮሴፍም የዮናን ልጅ፣ ዮናንም የኤልያቅም ልጅ ነበረ።
31ኤልያቅምም የሜሌዓ ልጅ፣ ሜሌዓም የሜናን ልጅ፣ ሜናንም የማታታ ልጅ፣ ማታታም የናታን ልጅ፣ ናታንም የዳዊት ልጅ ነበረ።
32ዳዊትም የኢሴ ልጅ፣ ኢሴም የዖቤድ ልጅ፣ ዖቤድም የቦዖዝ ልጅ፣ ቦዖዝም የሳልሞን ልጅ፣ ሳልሞንም የናሐሶን ልጅ ነበረ።
33ናሐሶንም የአሚናዳብ ልጅ፣ አሚናዳብም የአራም ልጅ፣ አራምም የኤስሮም ልጅ፣ ኤስሮምም የፋሬስ ልጅ፣ ፋሬስም የይሁዳ ልጅ ነበረ።
34ይሁዳም የያዕቆብ ልጅ፣ ያዕቆብም የይስሐቅ ልጅ፣ ይስሐቅም የአብርሃም ልጅ፣ አብርሃምም የቴራ ልጅ፣ ቴራም የናኮር ልጅ ነበረ።
35ናኮርም የሳሩክ ልጅ፣ ሳሩክም የራግው ልጅ፣ ራግውም የፈሌግ ልጅ፣ ፈሌግም የኤቤር ልጅ፣ ኤቤርም የሰላ ልጅ ነበረ።
36ሰላ የቄናን ልጅ፣ ቄናንም የአርፋክሳድ ልጅ፣ አርፋክሳድም የሴም ልጅ፣ ሴምም የኖኅ ልጅ፣ ኖኅም የላመክ ልጅ ነበረ።
38ቄናንም የኤኖስ ልጅ፣ ኤኖስም የሴት ልጅ፣ ሴትም የአዳም ልጅ፣ አዳምም የእግዚአብሔር ልጅ ነበረ።
1አዳም፣ ሴት፣ ኤኖስ።
2ቄናን፣ ማሃላሌል፣ ያሬድ።
3ሄኖክ፣ ማቱሳላ፣ ላሜክ።
18ሄኖክም ኢራድን ወለደ፤ ኢራድም መሁያኤልን ወለደ፤ መሁያኤልም መቱሳኤልን ወለደ፤ መቱሳኤልም ላሜክን ወለደ።
12ቄናን 70 ዓመት ኖረ፤ መላልኤልን ወለደ።
13ቄናን መላልኤልን ከወለደ በኋላ 840 ዓመት ኖረ፤ ወንዶችና ሴቶች ልጆችም ወለደ።
14ቄናን አጠቃላይ ዕድሜው 910 ዓመት ሆነ፤ እና ሞተ።
15መላልኤል 65 ዓመት ኖረ፤ ያሬድን ወለደ።
16መላልኤል ያሬድን ከወለደ በኋላ 830 ዓመት ኖረ፤ ወንዶችና ሴቶች ልጆችም ወለደ።
18ያሬድ 162 ዓመት ኖረ፤ ሄኖክን ወለደ።
19ያሬድ ሄኖክን ከወለደ በኋላ 800 ዓመት ኖረ፤ ወንዶችና ሴቶች ልጆችም ወለደ።
20ዮቅታን አልሞዳድን፣ ሴሌፍን፣ ሐዛርማዌትን እና ያራህን ወለደ።
14አዞር ጻዶቅን ወለደ፤ ጻዶቅም አኪምን ወለደ፤ አኪምም ኤልዩድን ወለደ።
15ኤልዩድ ኤልዓዛርን ወለደ፤ ኤልዓዛርም ማታንን ወለደ፤ ማታንም ያዕቆብን ወለደ።
17የሴም ልጆች፤ ዔላም፣ አሦር፣ አርፋክሳድ፣ ሉድ፣ አራም፣ ኡፅ፣ ኡል፣ ጌቴር እና ሜሴክ።
18አርፋክሳድ ሴላን ወለደ፤ ሴላም ዔቤርን ወለደ።
9ኤኖስ 90 ዓመት ኖረ፤ ቄናንን ወለደ።
10ኤኖስ ቄናንን ከወለደ በኋላ 815 ዓመት ኖረ፤ ወንዶችና ሴቶች ልጆችም ወለደ።
21ሄኖክ 65 ዓመት ኖረ፤ ሙትሰላህን ወለደ።
22ሄኖክ ሙትሰላህን ከወለደ በኋላ 300 ዓመት ከእግዚአብሔር ጋር ተመላለሰ፤ ወንዶችና ሴቶች ልጆችም ወለደ።
24ሴም፣ አርፋክሳድ፣ ሴላ።
25ዔቤር፣ ፔሌግ፣ ራዕዕ።
10ኖኅም ሦስት ወንዶች ልጆች ወለደ፤ ሴምንና ካምን ያፌትንም።
25ሙትሰላህ 187 ዓመት ኖረ፤ ላመክን ወለደ።
26ሙትሰላህ ላመክን ከወለደ በኋላ 782 ዓመት ኖረ፤ ወንዶችና ሴቶች ልጆችም ወለደ።
26ዮቅጣን አልሞዳድን፣ ሸሌፍን፣ ሐጽርማውትን፣ ይራህን ወለደ።
2አብርሃም ይስሐቅን ወለደ፤ ይስሐቅም ያዕቆብን ወለደ፤ ያዕቆብም ይሁዳንና ወንድሞቹን ወለደ።
28ላመክ 182 ዓመት ኖረ፤ ወንድ ልጅም ወለደ።
24አርፋክሳድ ሳላን ወለደ፤ ሳላም እቤርን ወለደ።
3አዳም 130 ዓመት ኖረ፤ በራሱ ምሳሌና መልክ የሚመስለውን ወንድ ልጅ ወለደ፤ ስሙንም ሴት ብሎ ጠራው።
4አዳም ሴትን ከወለደ በኋላ 800 ዓመት ኖረ፤ ወንዶችና ሴቶች ልጆችም ወለደ።