ቍጥር 26:23

Amharic KJV

የይሳክር ልጆች በቤተ ሰቦቻቸው፦ ጦላ፥ የጦላውያን ቤተ ሰብ፤ ፑዓ፥ የፑናውያን ቤተ ሰብ፤

ተጨማሪ ምንጮች

ሌሎች ትርጉሞች

የተጠቀሱ አይቶች

  • ዘፍ 46:13 : 13 የይሳኮር ልጆች፤ ጦላ፣ ፉዋ፣ ዮብና ስምሮን።
  • 1 ዜና 7:1 : 1 የይሳኮር ልጆች ጦላ፣ ፑዓ፣ ያሹብ፣ ሺምሮን—አራት ነበሩ.
  • ዘፍ 30:17-18 : 17 እግዚአብሔርም የልያን ልመና ሰማ ፀነሰችም ለያዕቆብ አምስተኛ ወንድ ልጅ ወለደች። 18 ልያም እንዲህ አለች፣ ባሪያዬን ለባሌ አስገባሁና እግዚአብሔር ዋጋዬን ሰጥቶኛል፤ ስሙንም ይሳኮር ብላ ጠራችው።
  • ቍጥ 2:5 : 5 ከእርሱ አጠገብ የሚሰፍር ነገድ ይሳኮር ይሆናል፤ የይሳኮር ልጆች አለቃ የጙዓር ልጅ ነታኔኤል ይሆናል።

ተመሳሳይ አይቶች (AI)

እነዚህ አይቶች በAI የሚመራ ትርጓሜና አካባቢ መሠረት ያለው የትርጓሜ ተመሳሳይነት በመጠቀም ተገኝተዋል። አንዳንድ ጊዜ ውጤቶቹ ያልተጠበቁ ግንኙነቶችን ሊያካትቱ ይችላሉ።

  • ዘፍ 46:12-13
    2 አይቶች
    77%

    12የይሁዳ ልጆች፤ ዔር፣ ኦናን፣ ሴላ፣ ፈሬስና ዜራህ፤ ነገር ግን ዔርና ኦናን በከነዓን ምድር ሞቱ። የፈሬስ ልጆች ኤስሮንና ሐሙል ነበሩ።

    13የይሳኮር ልጆች፤ ጦላ፣ ፉዋ፣ ዮብና ስምሮን።

  • 1 ዜና 7:1-2
    2 አይቶች
    76%

    1የይሳኮር ልጆች ጦላ፣ ፑዓ፣ ያሹብ፣ ሺምሮን—አራት ነበሩ.

    2የጦላ ልጆች፦ ዑዚ፣ ሬፋያ፣ ይሪኤል፣ ያሕማይ፣ ኢብሳም፣ ሰሙኤል—ሁሉም የጦላ የአባታቸው ቤት አለቆች ነበሩ። በትውልዶቻቸው ውስጥ ኃያላን ጀግናዎች ነበሩ፤ በዳዊት ዘመን ቍጥራቸው 22,600 ነበር.

  • ቍጥ 26:24-26
    3 አይቶች
    75%

    24ያሹብ፥ የያሹባውያን ቤተ ሰብ፤ ሺምሮን፥ የሺምሮናውያን ቤተ ሰብ።

    25እነዚህ እንደ ተቈጠሩ የይሳክር ቤተ ሰቦች ናቸው፤ የተቈጠሩትም 64,300 ነበሩ።

    26የዘብሉን ልጆች በቤተ ሰቦቻቸው፦ ሴሬድ፥ የሴሬዳውያን ቤተ ሰብ፤ ኤሎን፥ የኤሎናውያን ቤተ ሰብ፤ ያሕሌል፥ የያሕሌላውያን ቤተ ሰብ።

  • ቍጥ 26:35-39
    5 አይቶች
    71%

    35የኤፍሬም ልጆች በቤተ ሰቦቻቸው፦ ሹተላህ፥ የሹተላሃውያን ቤተ ሰብ፤ ቤከር፥ የባክራውያን ቤተ ሰብ፤ ታሃን፥ የታሃናውያን ቤተ ሰብ።

    36የሹተላህ ልጆች፦ ኤራን፥ የኤራናውያን ቤተ ሰብ።

    37እነዚህ እንደ ተቈጠሩ የኤፍሬም ልጆች ቤተ ሰቦች ናቸው፤ የተቈጠሩትም 32,500 ነበሩ። እነዚህ የዮሴፍ ልጆች በቤተ ሰቦቻቸው ናቸው።

    38የብንያም ልጆች በቤተ ሰቦቻቸው፦ ቤላ፥ የቤላውያን ቤተ ሰብ፤ አሽቤል፥ የአሽቤላውያን ቤተ ሰብ፤ አሂራም፥ የአሂራማውያን ቤተ ሰብ፤

    39ሹፋም፥ የሹፋማውያን ቤተ ሰብ፤ ሁፋም፥ የሁፋማውያን ቤተ ሰብ።

  • ቍጥ 26:12-15
    4 አይቶች
    69%

    12የስምዖን ልጆች በቤተ ሰቦቻቸው፦ ነሙኤል፥ የነሙኤላውያን ቤተ ሰብ፤ ያሚን፥ የያሚናውያን ቤተ ሰብ፤ ያኪን፥ የያኪናውያን ቤተ ሰብ፤

    13ዘራሕ፥ የዘራሕያውያን ቤተ ሰብ፤ ሳኡል፥ የሳኡላውያን ቤተ ሰብ።

    14እነዚህ የስምዖናውያን ቤተ ሰቦች ናቸው፤ የተቈጠሩትም 22,200 ነበሩ።

    15የጋድ ልጆች በቤተ ሰቦቻቸው፦ ዘፎን፥ የዘፎናውያን ቤተ ሰብ፤ ሐጊ፥ የሐጋውያን ቤተ ሰብ፤ ሹኒ፥ የሹናውያን ቤተ ሰብ፤

  • ቍጥ 26:48-50
    3 አይቶች
    69%

    48የንፍታሌ ልጆች በቤተ ሰቦቻቸው፦ ያህጼኤል፥ የያህጼኤላውያን ቤተ ሰብ፤ ጉኒ፥ የጉናውያን ቤተ ሰብ፤

    49ዬጼር፥ የዬጼራውያን ቤተ ሰብ፤ ሺለም፥ የሺለማውያን ቤተ ሰብ።

    50እነዚህ የንፍታሌ ቤተ ሰቦች ናቸው በቤተ ሰቦቻቸው፤ የተቈጠሩትም 45,400 ነበሩ።

  • ቍጥ 26:20-22
    3 አይቶች
    69%

    20የይሁዳ ልጆች በቤተ ሰቦቻቸው፦ ሴላ፥ የሴላውያን ቤተ ሰብ፤ ፋሬስ፥ የፋርዛውያን ቤተ ሰብ፤ ዘራሕ፥ የዘራሕያውያን ቤተ ሰብ።

    21የፋሬስ ልጆች፦ ሔጽሮን፥ የሔጽሮናውያን ቤተ ሰብ፤ ሐሙል፥ የሐሙላውያን ቤተ ሰብ።

    22እነዚህ እንደ ተቈጠሩ የይሁዳ ቤተ ሰቦች ናቸው፤ የተቈጠሩትም 76,500 ነበሩ።

  • 8የፓሉ ልጅ ኤልያብ ነበረ።

  • ቍጥ 26:41-42
    2 አይቶች
    69%

    41እነዚህ የብንያም ልጆች በቤተ ሰቦቻቸው ናቸው፤ የተቈጠሩትም 45,600 ነበሩ።

    42የዳን ልጆች በቤተ ሰቦቻቸው፦ ሹሃም፥ የሹሃማውያን ቤተ ሰብ። እነዚህ የዳን ቤተ ሰቦች ናቸው በቤተ ሰቦቻቸው።

  • 5የእስራኤል በኵር ሮቤን፤ የሮቤን ልጆች፦ ሐኖክ፥ ከሐኖክ የወጣ የሐኖናውያን ቤተ ሰብ፤ ፓሉ፥ የፓሉዋውያን ቤተ ሰብ፤

  • 26የይሳኮር ልጆች ነገድ አለቃ—የአዛን ልጅ ፓልቲኤል።

  • 28የይሳኮር ልጆች በትውልዳቸው ቅደም ተከተል ከወገናቸው ከአባቶቻቸው ቤት መሠረት፣ በስማቸው ቍጥር ከ20 ዓመት እና ከዚያ በላይ፣ ወደ ጦርነት መውጣት የሚችሉ ሁሉ—

  • 1ከአቢሜሌክ በኋላ የፑዓ ልጅ የዶዶ ልጅ ጦላ፣ የይሳካር ሰው፣ እስራኤልን ለመድን ተነሣ፤ በኤፍሬም ተራራ ላይ ባለችው ሻሚር ኖረ።

  • 1 ዜና 26:4-5
    2 አይቶች
    67%

    4ከዚህ በላይ የኦቤድ-ኤዶም ልጆች እነዚህ ነበሩ፤ በኵር ሸማያ፣ ሁለተኛ ዮዛባድ፣ ሦስተኛ ዮአህ፣ አራተኛ ሳካር፣ አምስተኛ ነታናኤል።

    5ስድስተኛ አሚኤል፣ ሰባተኛ ይሳክር፣ ስምንተኛ ፑልታይ፤ እግዚአብሔር እርሱን ባረከው ነበርና።

  • 34ኤልቃና ልጅ፣ ይሮሐም ልጅ፣ ኤሊኤል ልጅ፣ ጦዓ ልጅ፣

  • 9ከብንያም ነገድ፣ የራፉ ልጅ ፓልቲ።

  • 26የይሁዳ ልጆች በትውልዳቸው ቅደም ተከተል ከወገናቸው ከአባቶቻቸው ቤት መሠረት፣ በስማቸው ቍጥር ከ20 ዓመት እና ከዚያ በላይ፣ ወደ ጦርነት መውጣት የሚችሉ ሁሉ—

  • 24ታሐት ልጁ፣ ኡርኤል ልጁ፣ ኡዛያ ልጁ፣ ሳውል ልጁ።

  • 17የፓሩዓ ልጅ ዮሾፋጥ በይሳኮር ነበረ።

  • ቍጥ 26:31-32
    2 አይቶች
    65%

    31አስሪኤል፥ የአስሪኤላውያን ቤተ ሰብ፤ ሴኬም፥ የሴኬማውያን ቤተ ሰብ፤

    32ሸሚዳ፥ የሸሚዳውያን ቤተ ሰብ፤ ሔፈር፥ የሔፈራውያን ቤተ ሰብ።

  • 28የዮሴፍ ልጆች በቤተ ሰቦቻቸው ምናሴና ኤፍሬም ነበሩ።

  • 1እነዚህ የእስራኤል ልጆች ናቸው፤ ሮቤን፣ ስምዖን፣ ሌዊና ይሁዳ፣ ይሳኮርና ዘቡሎን።

  • 8ከይሳኮር፣ ነታኔኤል የዙዓር ልጅ።

  • 23ከአምራማውያን፣ ከኢዛሃራውያን፣ ከሄብሮናውያን፣ ከኡዚኤላውያንም ነበሩ።

  • 3ይሳኮር፣ ዛብሎን እና ብንያም።

  • 4ኡታይ የአሚሁድ ልጅ የኦምሪ ልጅ የኢምሪ ልጅ የባኒ ልጅ፣ ከይሁዳ ልጅ ከፋሬስ ዘር ነበር።

  • 27ከቆሃት የአምራማውያን ቤተሰብ፣ የይጽሃራውያን ቤተሰብ፣ የኬብሮናውያን ቤተሰብ እና የዑዚኤላውያን ቤተሰብ ነበሩ፤ እነዚህ የቆሃታውያን ቤተሰቦች ናቸው።

  • 17አራተኛው ዕጣ ለይሳኮር ልጆች እንደ ቤተ አባቶቻቸው ወጣ።

  • 24የቆራህ ልጆች፦ አስር፣ ኤልቃና፣ አቢያሳፍ፤ እነዚህ የቆራሃውያን ቤተሰቦች ናቸው።

  • 41የፋሹር ልጆች አንድ ሺህ ሁለት መቶ አርባ ሰባት።

  • 38የፓሹር ልጆች፣ 1,247።