ቍጥር 26:20

Amharic KJV

የይሁዳ ልጆች በቤተ ሰቦቻቸው፦ ሴላ፥ የሴላውያን ቤተ ሰብ፤ ፋሬስ፥ የፋርዛውያን ቤተ ሰብ፤ ዘራሕ፥ የዘራሕያውያን ቤተ ሰብ።

ተጨማሪ ምንጮች

ሌሎች ትርጉሞች

  • Linguistic Bible Translation from Source Texts

    The descendants of Judah by their families: The family of Shelah from Shelah; the family of the Shelanites. The family of Perez from Perez; the family of the Perezites. The family of Zerah from Zerah; the family of the Zerahites.

  • King James Version 1769 (Standard Version)

    And the sons of Judah after their families were; of Shelah, the family of the Shelanites: of Pharez, the family of the Pharzites: of Zerah, the family of the Zarhites.

  • KJV1611 – Modern English

    And the sons of Judah after their families were; of Shelah, the family of the Shelanites: of Pharez, the family of the Pharzites: of Zerah, the family of the Zarhites.

  • King James Version with Strong's Numbers

    And the sons of Judah after their families were; of Shelah, the family of the Shelanites: of Pharez, the family of the Pharzites: of Zerah, the family of the Zarhites.

  • Tyndale Bible (1526/1534)

    But the childern of Iuda in their kynred were: Sela of whom cometh the kynred of the Selamites: and of Phares cometh the kynred of ye Pharesites: and of Serah cometh the kynred of the Serahites.

  • Coverdale Bible (1535)

    But ye children of Iuda in their kyndreds, were, Sela: of whom cometh the kynred of the Selanites. Phares: of whom cometh the kynred of the Pharesites. Serah: of whom cometh ye kynred of ye Serahites.

  • Geneva Bible (1560)

    So were the sonnes of Iudah after their families: of Shelah came the familie of ye Shelanites: of Pharez, the familie of the Pharzites, of Zerah, the familie of the Zarhites.

  • Bishops' Bible (1568)

    But the chyldren of Iuda after their kinredes, were Sela, of whom cometh the kinred of the Selanites: Phares, of whom commeth the kinred of the Pharezites: Zareh, of whom cometh the kinred of the Zarehites.

  • Authorized King James Version (1611)

    And the sons of Judah after their families were; of Shelah, the family of the Shelanites: of Pharez, the family of the Pharzites: of Zerah, the family of the Zarhites.

  • Webster's Bible (1833)

    The sons of Judah after their families were: of Shelah, the family of the Shelanites; of Perez, the family of the Perezites; of Zerah, the family of the Zerahites.

  • Young's Literal Translation (1862/1898)

    And sons of Judah, by their families, are: of Shelah the family of the Shelanite; of Pharez the family of the Pharzite; of Zerah the family of the Zarhite;

  • American Standard Version (1901)

    And the sons of Judah after their families were: of Shelah, the family of the Shelanites; of Perez, the family of the Perezites; of Zerah, the family of the Zerahites.

  • American Standard Version (1901)

    And the sons of Judah after their families were: of Shelah, the family of the Shelanites; of Perez, the family of the Perezites; of Zerah, the family of the Zerahites.

  • Bible in Basic English (1941)

    And the sons of Judah by their families were: of Shelah, the family of the Shelahites: of Perez, the family of the Perezites: of Zerah, the family of the Zerahites.

  • World English Bible (2000)

    The sons of Judah after their families were: of Shelah, the family of the Shelanites; of Perez, the family of the Perezites; of Zerah, the family of the Zerahites.

  • NET Bible® (New English Translation)

    And the Judahites by their families were: from Shelah, the family of the Shelahites; from Perez, the family of the Perezites; and from Zerah, the family of the Zerahites.

የተጠቀሱ አይቶች

  • ዘፍ 46:12 : 12 የይሁዳ ልጆች፤ ዔር፣ ኦናን፣ ሴላ፣ ፈሬስና ዜራህ፤ ነገር ግን ዔርና ኦናን በከነዓን ምድር ሞቱ። የፈሬስ ልጆች ኤስሮንና ሐሙል ነበሩ።
  • ነህም 11:24 : 24 እና ፔታሃያ የሜሼዛቤል ልጅ፣ ከይሁዳ ልጅ የዘራሕ ዘር፤ ሕዝቡን የሚመለከቱ ሁሉ ነገሮች ላይ በንጉሡ በኩል የሚቆም ነበር.
  • ማቴ 1:3 : 3 ይሁዳ ፈሬስንና ዛራን ከታማር ወለደ፤ ፈሬስም ሔጽሮንን ወለደ፤ ሔጽሮንም ራምን ወለደ።
  • ሉቃ 3:33 : 33 ናሐሶንም የአሚናዳብ ልጅ፣ አሚናዳብም የአራም ልጅ፣ አራምም የኤስሮም ልጅ፣ ኤስሮምም የፋሬስ ልጅ፣ ፋሬስም የይሁዳ ልጅ ነበረ።
  • ሩት 4:18-22 : 18 እነዚህ የፋሬስ ትውልዶች ናቸው፤ ፋሬስ ሔስሮንን ወለደ። 19 ሔስሮን ራምን ወለደ፤ ራምም አሚናዳብን ወለደ። 20 አሚናዳብ ናሐሽዮንን ወለደ፤ ናሐሽዮንም ሰልሞንን ወለደ። 21 ሰልሞን ቦዓዝን ወለደ፤ ቦዓዝም ዖቤድን ወለደ። 22 ዖቤድ ኢሴን ወለደ፤ ኢሴም ዳዊትን ወለደ።
  • 1 ዜና 2:3-8 : 3 የይሁዳ ልጆች፤ ኤር፣ ኦናንና ሴላ ናቸው፤ እነዚህ ሦስቱ ከከነዓናዊት ሹዓ ልጅ ተወለዱለት። የይሁዳ በኵር ኤር በእግዚአብሔር ፊት ክፉ ሆኖ ታየ፤ እርሱም ገደለው። 4 ምራቱ ታማር ለእርሱ ፋሬስና ዘራሕን ወለደችለት። የይሁዳ ልጆች ሁሉ አምስት ነበሩ። 5 የፋሬስ ልጆች፤ ኤስሮንና ሐሙል። 6 የዘራሕ ልጆች፤ ዚምሪ፣ ኤታን፣ ሄማን፣ ቃልቆልና ዳራ፤ እነርሱ አምስት ነበሩ። 7 የካርሚ ልጆች፤ እስራኤልን ያስበሳ በረግም የተደረገው ነገር ያመፀ አካር። 8 የኤታን ልጅ፤ አዛርያ።
  • 1 ዜና 4:21 : 21 የይሁዳ ልጅ የሴላ ልጆች የሌካ አባት ዔር፣ የማሬሻ አባት ላዓዳ እና ከአሼባ ቤት የሆኑ የጥሩ ሐር ሠሪዎች ቤተ ሰቦች ነበሩ።
  • ነህም 11:4 : 4 በኢየሩሳሌምም ከይሁዳና ከብንያም ልጆች አንዳንዶች ተቀመጡ። ከይሁዳ ልጆች፤ አታያ የኡዛያ ልጅ፣ የዘካርያስ ልጅ፣ የአማርያ ልጅ፣ የሸፋትያ ልጅ፣ የማሃላሌል ልጅ፣ ከፈሬስ ልጆች ነበር.
  • ነህም 11:6 : 6 በኢየሩሳሌም የተቀመጡ የፈሬስ ልጆች ሁሉ አራት መቶ ስልሳ እና ስምንት ኃያላን ሰዎች ነበሩ.
  • ዘፍ 38:5 : 5 እንደገና ደግሞ ፀነሰች ወንድ ልጅም ወለደች፤ ስሙንም ሴላ ብላ ሰየመች፤ እርሱንም ሲወልድ ይሁዳ በኬዚብ ነበር።
  • ዘፍ 38:11 : 11 ስለዚያም ይሁዳ ለአደግስቷ ለታማር፣ ልጄ ሴላ እስኪያድግ ድረስ በአባትሽ ቤት ድሽት ሆኒ ተቀመጪ አላት፤ እንደ ወንድሞቹ እርሱም እንዳይሞት ብሎ ነበር። ታማርም ሄዳ በአባቷ ቤት ተቀመጠች።
  • ዘፍ 38:14 : 14 እርስዋም የድሽነት ልብስዋን አወለቀች፤ በሻሽ ራሷን ሸፈነች ተከለበሰችም፤ ወደ ቲምና መንገድ ላይ ባለችው ክፍት ቦታ ተቀመጠች፤ ሴላ እንደ አደገ አይታ ለእርሱ እንደ አልተሰጠች ስለ ነበር።
  • ዘፍ 38:26-30 : 26 ይሁዳም እነዚያን እንደ የራሱ መሆናቸው አረጋገጠና፣ እርሷ ከእኔ ይልቅ ጻድቅ ናት አለ፤ ምክንያቱም ለሴላ ልጄ አላስረገቴም ነበር። ከዚያ በኋላም ወደ እርስዋ እንደገና አልገባም። 27 ልደቷ በተቃረበ ጊዜ እነሆ በማኅፀንዋ ውስጥ ትንዶ ልጆች ነበሩ። 28 ትወልድ ሳለ አንዱ እጁን አወጣ፤ የልደት ረዳትም ይህ መጀመሪያ ወጣ አለችና በእጁ ላይ የቀይ ክር አሰረች። 29 እርሱ ግን እጁን እንደ መለሰ ሳለ እነሆ ወንድሙ ወጣ፤ እርስዋም፣ እንዴት ፈንጠር አደረግህ! ይህ ፈንጠር በአንተ ላይ ይሁን አለች፤ ስለዚህ ስሙን ፋሬስ ብለው ሰየሙት። 30 ከዚያም በኋላ በእጁ ላይ የቀይ ክር ያለው ወንድሙ ወጣ፤ ስሙንም ዘራሕ ብለው ሰየሙት።

ተመሳሳይ አይቶች (AI)

እነዚህ አይቶች በAI የሚመራ ትርጓሜና አካባቢ መሠረት ያለው የትርጓሜ ተመሳሳይነት በመጠቀም ተገኝተዋል። አንዳንድ ጊዜ ውጤቶቹ ያልተጠበቁ ግንኙነቶችን ሊያካትቱ ይችላሉ።

  • ቍጥ 26:21-22
    2 አይቶች
    84%

    21የፋሬስ ልጆች፦ ሔጽሮን፥ የሔጽሮናውያን ቤተ ሰብ፤ ሐሙል፥ የሐሙላውያን ቤተ ሰብ።

    22እነዚህ እንደ ተቈጠሩ የይሁዳ ቤተ ሰቦች ናቸው፤ የተቈጠሩትም 76,500 ነበሩ።

  • 12የይሁዳ ልጆች፤ ዔር፣ ኦናን፣ ሴላ፣ ፈሬስና ዜራህ፤ ነገር ግን ዔርና ኦናን በከነዓን ምድር ሞቱ። የፈሬስ ልጆች ኤስሮንና ሐሙል ነበሩ።

  • ቍጥ 26:12-13
    2 አይቶች
    81%

    12የስምዖን ልጆች በቤተ ሰቦቻቸው፦ ነሙኤል፥ የነሙኤላውያን ቤተ ሰብ፤ ያሚን፥ የያሚናውያን ቤተ ሰብ፤ ያኪን፥ የያኪናውያን ቤተ ሰብ፤

    13ዘራሕ፥ የዘራሕያውያን ቤተ ሰብ፤ ሳኡል፥ የሳኡላውያን ቤተ ሰብ።

  • 1 ዜና 2:3-5
    3 አይቶች
    79%

    3የይሁዳ ልጆች፤ ኤር፣ ኦናንና ሴላ ናቸው፤ እነዚህ ሦስቱ ከከነዓናዊት ሹዓ ልጅ ተወለዱለት። የይሁዳ በኵር ኤር በእግዚአብሔር ፊት ክፉ ሆኖ ታየ፤ እርሱም ገደለው።

    4ምራቱ ታማር ለእርሱ ፋሬስና ዘራሕን ወለደችለት። የይሁዳ ልጆች ሁሉ አምስት ነበሩ።

    5የፋሬስ ልጆች፤ ኤስሮንና ሐሙል።

  • ቍጥ 26:30-32
    3 አይቶች
    78%

    30የገለዓድ ልጆች፦ ዬዘር፥ የዬዘራውያን ቤተ ሰብ፤ ሔለቅ፥ የሔለቃውያን ቤተ ሰብ፤

    31አስሪኤል፥ የአስሪኤላውያን ቤተ ሰብ፤ ሴኬም፥ የሴኬማውያን ቤተ ሰብ፤

    32ሸሚዳ፥ የሸሚዳውያን ቤተ ሰብ፤ ሔፈር፥ የሔፈራውያን ቤተ ሰብ።

  • 1 ዜና 4:1-2
    2 አይቶች
    77%

    1የይሁዳ ልጆች ፈሬስ፣ ሔጽሮን፣ ካርሚ፣ ሁር እና ሾባል ናቸው።

    2ሾባል ልጅ ረዓያ ያሐትን ወለደ፤ ያሐትም አሁማይንና ላሐድን ወለደ። እነዚህ የጾራታውያን ቤተ ሰቦች ናቸው።

  • ማቴ 1:2-3
    2 አይቶች
    77%

    2አብርሃም ይስሐቅን ወለደ፤ ይስሐቅም ያዕቆብን ወለደ፤ ያዕቆብም ይሁዳንና ወንድሞቹን ወለደ።

    3ይሁዳ ፈሬስንና ዛራን ከታማር ወለደ፤ ፈሬስም ሔጽሮንን ወለደ፤ ሔጽሮንም ራምን ወለደ።

  • 26የዘብሉን ልጆች በቤተ ሰቦቻቸው፦ ሴሬድ፥ የሴሬዳውያን ቤተ ሰብ፤ ኤሎን፥ የኤሎናውያን ቤተ ሰብ፤ ያሕሌል፥ የያሕሌላውያን ቤተ ሰብ።

  • 49ዬጼር፥ የዬጼራውያን ቤተ ሰብ፤ ሺለም፥ የሺለማውያን ቤተ ሰብ።

  • 21የይሁዳ ልጅ የሴላ ልጆች የሌካ አባት ዔር፣ የማሬሻ አባት ላዓዳ እና ከአሼባ ቤት የሆኑ የጥሩ ሐር ሠሪዎች ቤተ ሰቦች ነበሩ።

  • ቍጥ 26:35-36
    2 አይቶች
    75%

    35የኤፍሬም ልጆች በቤተ ሰቦቻቸው፦ ሹተላህ፥ የሹተላሃውያን ቤተ ሰብ፤ ቤከር፥ የባክራውያን ቤተ ሰብ፤ ታሃን፥ የታሃናውያን ቤተ ሰብ።

    36የሹተላህ ልጆች፦ ኤራን፥ የኤራናውያን ቤተ ሰብ።

  • ቍጥ 26:15-17
    3 አይቶች
    74%

    15የጋድ ልጆች በቤተ ሰቦቻቸው፦ ዘፎን፥ የዘፎናውያን ቤተ ሰብ፤ ሐጊ፥ የሐጋውያን ቤተ ሰብ፤ ሹኒ፥ የሹናውያን ቤተ ሰብ፤

    16ኦዝኒ፥ የኦዝናውያን ቤተ ሰብ፤ ኤሪ፥ የኤራውያን ቤተ ሰብ፤

    17አሮድ፥ የአሮዳውያን ቤተ ሰብ፤ አሬሊ፥ የአሬላውያን ቤተ ሰብ።

  • 33ናሐሶንም የአሚናዳብ ልጅ፣ አሚናዳብም የአራም ልጅ፣ አራምም የኤስሮም ልጅ፣ ኤስሮምም የፋሬስ ልጅ፣ ፋሬስም የይሁዳ ልጅ ነበረ።

  • 19የይሁዳ ልጆች ኤርና ኦናን ነበሩ፤ ኤርና ኦናንም በከነና ምድር ሞቱ።

  • 4በኢየሩሳሌምም ከይሁዳና ከብንያም ልጆች አንዳንዶች ተቀመጡ። ከይሁዳ ልጆች፤ አታያ የኡዛያ ልጅ፣ የዘካርያስ ልጅ፣ የአማርያ ልጅ፣ የሸፋትያ ልጅ፣ የማሃላሌል ልጅ፣ ከፈሬስ ልጆች ነበር.

  • 18እነዚህ የፋሬስ ትውልዶች ናቸው፤ ፋሬስ ሔስሮንን ወለደ።

  • 4ኡታይ የአሚሁድ ልጅ የኦምሪ ልጅ የኢምሪ ልጅ የባኒ ልጅ፣ ከይሁዳ ልጅ ከፋሬስ ዘር ነበር።

  • ቍጥ 26:38-39
    2 አይቶች
    73%

    38የብንያም ልጆች በቤተ ሰቦቻቸው፦ ቤላ፥ የቤላውያን ቤተ ሰብ፤ አሽቤል፥ የአሽቤላውያን ቤተ ሰብ፤ አሂራም፥ የአሂራማውያን ቤተ ሰብ፤

    39ሹፋም፥ የሹፋማውያን ቤተ ሰብ፤ ሁፋም፥ የሁፋማውያን ቤተ ሰብ።

  • 25ወንድሞቹም በኤሊዓዘር ስር፤ ልጁ ሬህባያ፣ ልጁ የሻያ፣ ልጁ ዮራም፣ ልጁ ዚክሪ፣ ልጁ ሴሎሚት።

  • 45የበርያ ልጆች፦ ኤቤር፥ የኤቤራውያን ቤተ ሰብ፤ ማልኪኤል፥ የማልኪኤላውያን ቤተ ሰብ።

  • 24ያሹብ፥ የያሹባውያን ቤተ ሰብ፤ ሺምሮን፥ የሺምሮናውያን ቤተ ሰብ።

  • 9ኤስሮን የተወለዱለት ልጆች፤ ይራሜኤል፣ ራምና ኬሉባይ።

  • 5እንደገና ደግሞ ፀነሰች ወንድ ልጅም ወለደች፤ ስሙንም ሴላ ብላ ሰየመች፤ እርሱንም ሲወልድ ይሁዳ በኬዚብ ነበር።

  • 37ጺዛ የሺፊ ልጅ የአሎን ልጅ የይዳያ ልጅ የሽምሪ ልጅ የሸማያ ልጅ።

  • 16የይሃለሌል ልጆች ዚፍ፣ ዚፋህ፣ ቲርያና አሳርኤል ነበሩ።

  • 53የቂርያትዮዓሪም ወገኖች፤ ኢትራውያን፣ ፑሃውያን፣ ሹማታውያንና ሚሽራውያን፤ ከእነርሱ ዛራዓታውያንና ኤስጣውላውያን ወጡ።

  • 6ሔጽሮን፥ የሔጽሮናውያን ቤተ ሰብ፤ ካርሚ፥ የካርማውያን ቤተ ሰብ።

  • 30ከዚያም በኋላ በእጁ ላይ የቀይ ክር ያለው ወንድሙ ወጣ፤ ስሙንም ዘራሕ ብለው ሰየሙት።

  • 24ሴም፣ አርፋክሳድ፣ ሴላ።

  • 6ከዘራ ልጆችም ይዑኤልና ወንድሞቻቸው 690 ነበሩ።

  • 22ከዢሐር ልጆች ሴሎሞት፤ ከሴሎሞት ልጆች ያሐት።

  • 6ከስምዖን፣ ሴሉሚኤል የዙሪሻዳይ ልጅ።

  • 14የዛቡሎን ልጆች፤ ሴሬድ፣ ኤሎንና ያህሌኤል።

  • 2የሜሴለምያ ልጆች እነዚህ ነበሩ፤ በኵር ዘካርያስ፣ ሁለተኛ ይዲዓኤል፣ ሦስተኛ ዘባዲያ፣ አራተኛ ያትኒኤል።

  • 19የፔዳያ ልጆች ዘሩብቤልና ሴሜይ ነበሩ፤ የዘሩብቤል ልጆችም ሜሹላም፣ ሐናንያ፣ እኅታቸውም ሴሎሚት።