ቍጥር 26:21
የፋሬስ ልጆች፦ ሔጽሮን፥ የሔጽሮናውያን ቤተ ሰብ፤ ሐሙል፥ የሐሙላውያን ቤተ ሰብ።
የፋሬስ ልጆች፦ ሔጽሮን፥ የሔጽሮናውያን ቤተ ሰብ፤ ሐሙል፥ የሐሙላውያን ቤተ ሰብ።
The descendants of Perez: From Hezron, the family of the Hezronites; from Hamul, the family of the Hamulites.
And the sons of Pharez were; of Hezron, the family of the Hezronites: of Hamul, the family of the Hamulites.
And the sons of Pharez were; of Hezron, the family of the Hezronites: of Hamul, the family of the Hamulites.
And the sons of Perez were: of Hezron, the family of the Hezronites; of Hamul, the family of the Hamulites.
And the sons of Pharez were; of Hezron, the family of the Hezronites: of Hamul, the family of the Hamulites.
And the childern of Phares were Hesron of whom cometh the kynred of the Hesronites: and of Hamul cometh ye kynred of the Hamulites.
The childre of Phares, were Hesron: of whom commeth the kynred of the Hesronites. Hamul: of whom cometh the kynred of the Hamulites.
And the sonnes of Pharez were: of Hesron, the familie of the Hesronites: of Hamul, the familie of the Hamulites.
And the children of Phares, were Hesron, of whom commeth the kinred of the Hesronites: Hamul, of whom commeth the kinred of the Hamulites.
And the sons of Pharez were; of Hezron, the family of the Hezronites: of Hamul, the family of the Hamulites.
The sons of Perez were: of Hezron, the family of the Hezronites; of Hamul, the family of the Hamulites.
and sons of Pharez are: of Hezron the family of the Hezronite; of Hamul the family of the Hamulite.
And the sons of Perez were: of Hezron, the family of the Hezronites; of Hamul, the family of the Hamulites.
And the sons of Perez were: of Hezron, the family of the Hezronites; of Hamul, the family of the Hamulites.
And the sons of Perez were: of Hezron, the family of the Hezronites: of Hamul, the family of the Hamulites.
The sons of Perez were: of Hezron, the family of the Hezronites; of Hamul, the family of the Hamulites.
And the Perezites were: from Hezron, the family of the Hezronites; from Hamul, the family of the Hamulites.
እነዚህ አይቶች በAI የሚመራ ትርጓሜና አካባቢ መሠረት ያለው የትርጓሜ ተመሳሳይነት በመጠቀም ተገኝተዋል። አንዳንድ ጊዜ ውጤቶቹ ያልተጠበቁ ግንኙነቶችን ሊያካትቱ ይችላሉ።
4ምራቱ ታማር ለእርሱ ፋሬስና ዘራሕን ወለደችለት። የይሁዳ ልጆች ሁሉ አምስት ነበሩ።
5የፋሬስ ልጆች፤ ኤስሮንና ሐሙል።
6የዘራሕ ልጆች፤ ዚምሪ፣ ኤታን፣ ሄማን፣ ቃልቆልና ዳራ፤ እነርሱ አምስት ነበሩ።
20የይሁዳ ልጆች በቤተ ሰቦቻቸው፦ ሴላ፥ የሴላውያን ቤተ ሰብ፤ ፋሬስ፥ የፋርዛውያን ቤተ ሰብ፤ ዘራሕ፥ የዘራሕያውያን ቤተ ሰብ።
12የይሁዳ ልጆች፤ ዔር፣ ኦናን፣ ሴላ፣ ፈሬስና ዜራህ፤ ነገር ግን ዔርና ኦናን በከነዓን ምድር ሞቱ። የፈሬስ ልጆች ኤስሮንና ሐሙል ነበሩ።
5የእስራኤል በኵር ሮቤን፤ የሮቤን ልጆች፦ ሐኖክ፥ ከሐኖክ የወጣ የሐኖናውያን ቤተ ሰብ፤ ፓሉ፥ የፓሉዋውያን ቤተ ሰብ፤
6ሔጽሮን፥ የሔጽሮናውያን ቤተ ሰብ፤ ካርሚ፥ የካርማውያን ቤተ ሰብ።
18እነዚህ የፋሬስ ትውልዶች ናቸው፤ ፋሬስ ሔስሮንን ወለደ።
19ሔስሮን ራምን ወለደ፤ ራምም አሚናዳብን ወለደ።
30የገለዓድ ልጆች፦ ዬዘር፥ የዬዘራውያን ቤተ ሰብ፤ ሔለቅ፥ የሔለቃውያን ቤተ ሰብ፤
31አስሪኤል፥ የአስሪኤላውያን ቤተ ሰብ፤ ሴኬም፥ የሴኬማውያን ቤተ ሰብ፤
32ሸሚዳ፥ የሸሚዳውያን ቤተ ሰብ፤ ሔፈር፥ የሔፈራውያን ቤተ ሰብ።
1የይሁዳ ልጆች ፈሬስ፣ ሔጽሮን፣ ካርሚ፣ ሁር እና ሾባል ናቸው።
23ከአምራማውያን፣ ከኢዛሃራውያን፣ ከሄብሮናውያን፣ ከኡዚኤላውያንም ነበሩ።
38የብንያም ልጆች በቤተ ሰቦቻቸው፦ ቤላ፥ የቤላውያን ቤተ ሰብ፤ አሽቤል፥ የአሽቤላውያን ቤተ ሰብ፤ አሂራም፥ የአሂራማውያን ቤተ ሰብ፤
39ሹፋም፥ የሹፋማውያን ቤተ ሰብ፤ ሁፋም፥ የሁፋማውያን ቤተ ሰብ።
45የበርያ ልጆች፦ ኤቤር፥ የኤቤራውያን ቤተ ሰብ፤ ማልኪኤል፥ የማልኪኤላውያን ቤተ ሰብ።
12የስምዖን ልጆች በቤተ ሰቦቻቸው፦ ነሙኤል፥ የነሙኤላውያን ቤተ ሰብ፤ ያሚን፥ የያሚናውያን ቤተ ሰብ፤ ያኪን፥ የያኪናውያን ቤተ ሰብ፤
13ዘራሕ፥ የዘራሕያውያን ቤተ ሰብ፤ ሳኡል፥ የሳኡላውያን ቤተ ሰብ።
9ኤስሮን የተወለዱለት ልጆች፤ ይራሜኤል፣ ራምና ኬሉባይ።
9የሮቤል ልጆች፤ ሐኖክ፣ ፋሉ፣ ኤስሮንና ካርሚ።
3ይሁዳ ፈሬስንና ዛራን ከታማር ወለደ፤ ፈሬስም ሔጽሮንን ወለደ፤ ሔጽሮንም ራምን ወለደ።
26የዘብሉን ልጆች በቤተ ሰቦቻቸው፦ ሴሬድ፥ የሴሬዳውያን ቤተ ሰብ፤ ኤሎን፥ የኤሎናውያን ቤተ ሰብ፤ ያሕሌል፥ የያሕሌላውያን ቤተ ሰብ።
15የጋድ ልጆች በቤተ ሰቦቻቸው፦ ዘፎን፥ የዘፎናውያን ቤተ ሰብ፤ ሐጊ፥ የሐጋውያን ቤተ ሰብ፤ ሹኒ፥ የሹናውያን ቤተ ሰብ፤
16ኦዝኒ፥ የኦዝናውያን ቤተ ሰብ፤ ኤሪ፥ የኤራውያን ቤተ ሰብ፤
17አሮድ፥ የአሮዳውያን ቤተ ሰብ፤ አሬሊ፥ የአሬላውያን ቤተ ሰብ።
4ኡታይ የአሚሁድ ልጅ የኦምሪ ልጅ የኢምሪ ልጅ የባኒ ልጅ፣ ከይሁዳ ልጅ ከፋሬስ ዘር ነበር።
27ከቆሃት የአምራማውያን ቤተሰብ፣ የይጽሃራውያን ቤተሰብ፣ የኬብሮናውያን ቤተሰብ እና የዑዚኤላውያን ቤተሰብ ነበሩ፤ እነዚህ የቆሃታውያን ቤተሰቦች ናቸው።
14እነዚህ የአባቶቻቸው ቤቶች አለቆች ናቸው፤ የእስራኤል በኵር የሆነ የሮቤን ልጆች፦ ሐኖክ፣ ፋሉ፣ ኬስሮን፣ ካርሚ፤ እነዚህ የሮቤን ቤተሰቦች ናቸው።
22እነዚህ እንደ ተቈጠሩ የይሁዳ ቤተ ሰቦች ናቸው፤ የተቈጠሩትም 76,500 ነበሩ።
23የይሳክር ልጆች በቤተ ሰቦቻቸው፦ ጦላ፥ የጦላውያን ቤተ ሰብ፤ ፑዓ፥ የፑናውያን ቤተ ሰብ፤
24ያሹብ፥ የያሹባውያን ቤተ ሰብ፤ ሺምሮን፥ የሺምሮናውያን ቤተ ሰብ።
33ናሐሶንም የአሚናዳብ ልጅ፣ አሚናዳብም የአራም ልጅ፣ አራምም የኤስሮም ልጅ፣ ኤስሮምም የፋሬስ ልጅ፣ ፋሬስም የይሁዳ ልጅ ነበረ።
19በቤተሰቦቻቸው የቆሃት ልጆች እነዚህ ናቸው፤ አምራም፣ ይጽሃር፣ ኬብሮን እና ዑዚኤል።
25የኤስሮን በኵር የይራሜኤል ልጆች እነዚህ ናቸው፤ በኵሩ ራም፣ ቡና፣ ኦሬን፣ ኦዘምና አሂያ።
3ለማስታወስ፣ የእስራኤል በኵር የሆነ ሮቤን ልጆች እነዚህ ነበሩ፤ ሐኖክ፣ ፓሉ፣ ሔስሮንና ካርሚ።
49ዬጼር፥ የዬጼራውያን ቤተ ሰብ፤ ሺለም፥ የሺለማውያን ቤተ ሰብ።
36የሹተላህ ልጆች፦ ኤራን፥ የኤራናውያን ቤተ ሰብ።
7የሔላ ልጆች ዘሬት፣ ይዞዓር እና ኤትናን ነበሩ።
57እነዚህም ከሌዋውያን በቤተ ሰቦቻቸው የተቈጠሩ ናቸው፦ ጌርሾን፥ የጌርሾናውያን ቤተ ሰብ፤ ቆሃት፥ የቆሃታውያን ቤተ ሰብ፤ ሜራሪ፥ የሜራራውያን ቤተ ሰብ።
58እነዚህ የሌዋውያን ቤተ ሰቦች ናቸው፦ የሊብናውያን ቤተ ሰብ፣ የሔብሮናውያን ቤተ ሰብ፣ የማህሊያውያን ቤተ ሰብ፣ የሙሺያውያን ቤተ ሰብ፣ የቆራሃውያን ቤተ ሰብ። ቆሃትም አምራምን ወለደ።
8የፓሉ ልጅ ኤልያብ ነበረ።
31የበርያ ልጆች፦ ሄበርና ማልክኤል—እርሱ የቢርዛቪት አባት ነው።
18የቆሐት ልጆች እነዚህ ነበሩ፦ አምራም፣ ይጻር፣ ኬብሮን እና ኡዚኤል።
23የኬብሮን ልጆች፤ የመጀመሪያ ይርያ፣ ሁለተኛ አማርያ፣ ሶስተኛ ያሐዚኤል፣ አራተኛ ይቃሜዓም።
21የይጽሃር ልጆች፦ ቆራህ፣ ኔፌግ፣ ዚክሪ።
16አርቫዳዊው፣ ዘማራዊው እና ሐማታዊው።
4በኢየሩሳሌምም ከይሁዳና ከብንያም ልጆች አንዳንዶች ተቀመጡ። ከይሁዳ ልጆች፤ አታያ የኡዛያ ልጅ፣ የዘካርያስ ልጅ፣ የአማርያ ልጅ፣ የሸፋትያ ልጅ፣ የማሃላሌል ልጅ፣ ከፈሬስ ልጆች ነበር.