ቍጥር 26:45
የበርያ ልጆች፦ ኤቤር፥ የኤቤራውያን ቤተ ሰብ፤ ማልኪኤል፥ የማልኪኤላውያን ቤተ ሰብ።
የበርያ ልጆች፦ ኤቤር፥ የኤቤራውያን ቤተ ሰብ፤ ማልኪኤል፥ የማልኪኤላውያን ቤተ ሰብ።
From the descendants of Beriah: From Heber, the family of the Heberites; from Malchiel, the family of the Malchielites.
Of the sons of Beriah: of Heber, the family of the Heberites: of Malchiel, the family of the Malchielites.
Of the sons of Beriah: of Heber, the family of the Heberites: of Malchiel, the family of the Malchielites.
Of the sons of Beriah: of Heber, the family of the Heberites; of Malchiel, the family of the Malchielites.
Of the sons of Beriah: of Heber, the family of the Heberites: of Malchiel, the family of the Malchielites.
And the childern of bria were Heber of whom cometh ye kynred of the Heberites: and of Malchiel came the kynred of the Malchielites.
And ye childre of Bria, were Heber: of whom commeth the kynred of the Hebrites. Melchiel: of who commeth the kynred of the Melchielites.
The sonnes of Beriah were, of Heber the familie of the Heberites: of Malchiel, the familie of the Malchielites.
The chyldren of Bria, were Heber, of whom commeth the kinred of the Heberites: Malchiel, of whom came the kinred of the Malchielites.
Of the sons of Beriah: of Heber, the family of the Heberites: of Malchiel, the family of the Malchielites.
Of the sons of Beriah: of Heber, the family of the Heberites; of Malchiel, the family of the Malchielites.
Of sons of Beriah: of Heber `is' the family of the Heberite; of Malchiel the family of the Malchielite.
Of the sons of Beriah: of Heber, the family of the Heberites; of Malchiel, the family of the Malchielites.
Of the sons of Beriah: of Heber, the family of the Heberites; of Malchiel, the family of the Malchielites.
Of the sons of Beriah: of Heber, the family of the Heberites: of Malchiel, the family of the Malchielites:
Of the sons of Beriah: of Heber, the family of the Heberites; of Malchiel, the family of the Malchielites.
From the Beriahites: from Heber, the family of the Heberites; from Malkiel, the family of the Malkielites.
እነዚህ አይቶች በAI የሚመራ ትርጓሜና አካባቢ መሠረት ያለው የትርጓሜ ተመሳሳይነት በመጠቀም ተገኝተዋል። አንዳንድ ጊዜ ውጤቶቹ ያልተጠበቁ ግንኙነቶችን ሊያካትቱ ይችላሉ።
30የአሴር ልጆች፦ ኢምና፣ ኢሱዓ፣ ኢሹዓይ፣ በርያና እኅታቸው ሴራ።
31የበርያ ልጆች፦ ሄበርና ማልክኤል—እርሱ የቢርዛቪት አባት ነው።
32ሄበርም ያፍሌትንና ሻመርንና ሆታምን ወለደ፤ እኅታቸውም ሹዓ ነበረች።
17የአሴር ልጆች፤ ይምና፣ ኢሹዓ፣ ኢሱይና በርያ፤ እኅታቸውም ሴራህ ናት፤ የበርያ ልጆች ኤቤርና ማልክኤል።
29የምናሴ ልጆች፦ ማኪር፥ የማኪራውያን ቤተ ሰብ፤ ማኪርም ገለዓድን ወለደ፤ ከገለዓድም የገለዓዳውያን ቤተ ሰብ ወጣ።
30የገለዓድ ልጆች፦ ዬዘር፥ የዬዘራውያን ቤተ ሰብ፤ ሔለቅ፥ የሔለቃውያን ቤተ ሰብ፤
31አስሪኤል፥ የአስሪኤላውያን ቤተ ሰብ፤ ሴኬም፥ የሴኬማውያን ቤተ ሰብ፤
32ሸሚዳ፥ የሸሚዳውያን ቤተ ሰብ፤ ሔፈር፥ የሔፈራውያን ቤተ ሰብ።
44የአሴር ልጆች በቤተ ሰቦቻቸው፦ ይምና፥ የይምናውያን ቤተ ሰብ፤ የሱዒ፥ የየሱዒያውያን ቤተ ሰብ፤ በርያ፥ የበርያውያን ቤተ ሰብ።
38የብንያም ልጆች በቤተ ሰቦቻቸው፦ ቤላ፥ የቤላውያን ቤተ ሰብ፤ አሽቤል፥ የአሽቤላውያን ቤተ ሰብ፤ አሂራም፥ የአሂራማውያን ቤተ ሰብ፤
39ሹፋም፥ የሹፋማውያን ቤተ ሰብ፤ ሁፋም፥ የሁፋማውያን ቤተ ሰብ።
23ከአምራማውያን፣ ከኢዛሃራውያን፣ ከሄብሮናውያን፣ ከኡዚኤላውያንም ነበሩ።
6ሔጽሮን፥ የሔጽሮናውያን ቤተ ሰብ፤ ካርሚ፥ የካርማውያን ቤተ ሰብ።
26የዘብሉን ልጆች በቤተ ሰቦቻቸው፦ ሴሬድ፥ የሴሬዳውያን ቤተ ሰብ፤ ኤሎን፥ የኤሎናውያን ቤተ ሰብ፤ ያሕሌል፥ የያሕሌላውያን ቤተ ሰብ።
20የይሁዳ ልጆች በቤተ ሰቦቻቸው፦ ሴላ፥ የሴላውያን ቤተ ሰብ፤ ፋሬስ፥ የፋርዛውያን ቤተ ሰብ፤ ዘራሕ፥ የዘራሕያውያን ቤተ ሰብ።
21የፋሬስ ልጆች፦ ሔጽሮን፥ የሔጽሮናውያን ቤተ ሰብ፤ ሐሙል፥ የሐሙላውያን ቤተ ሰብ።
13ዘራሕ፥ የዘራሕያውያን ቤተ ሰብ፤ ሳኡል፥ የሳኡላውያን ቤተ ሰብ።
16ሚካኤል፣ ኢስፋ፣ ዮሃ፤ እነዚህ የበርያ ልጆች ናቸው።
17ዘባዲያ፣ ሜሹላም፣ ሄዘቂ፣ ሄበር።
49ዬጼር፥ የዬጼራውያን ቤተ ሰብ፤ ሺለም፥ የሺለማውያን ቤተ ሰብ።
16ኦዝኒ፥ የኦዝናውያን ቤተ ሰብ፤ ኤሪ፥ የኤራውያን ቤተ ሰብ፤
17አሮድ፥ የአሮዳውያን ቤተ ሰብ፤ አሬሊ፥ የአሬላውያን ቤተ ሰብ።
22ኢሽፓን፣ ሄበር፣ ኤሊኤል።
57እነዚህም ከሌዋውያን በቤተ ሰቦቻቸው የተቈጠሩ ናቸው፦ ጌርሾን፥ የጌርሾናውያን ቤተ ሰብ፤ ቆሃት፥ የቆሃታውያን ቤተ ሰብ፤ ሜራሪ፥ የሜራራውያን ቤተ ሰብ።
15ከኃሪም አድና፤ ከመራዮት ሔልካይ፤
33ከመራሪ የማሕላውያን ቤተሰብና የሙሻውያን ቤተሰብ ነበሩ፤ እነዚህ የመራሪ ቤተሰቦች ናቸው።
31ከሐሪም ልጆችም፦ ኤልዓዛር፣ ኢሺያ፣ ማልክያ፣ ሸማያ፣ ስምዖን።
20ከሳላይ ቃላይ፤ ከአሞቅ ኤቤር፤
11የሌዊ ልጆች፤ ጌርሾን፣ ቆሐትና መራሪ።
45ሐሻብያ ልጅ፣ አማዚያ ልጅ፣ ሂልቅያ ልጅ፣
46የአሴር ልጅ ሴት ስም ሴራህ ነበር።
7ወንድሞቹም በቤተ አባታቸው ቤተሰቦች ሲቈጠሩ ዋናዎቹ ይዔኤልና ዘክርያስ ነበሩ።
19በቤተሰቦቻቸው የቆሃት ልጆች እነዚህ ናቸው፤ አምራም፣ ይጽሃር፣ ኬብሮን እና ዑዚኤል።
20በቤተሰቦቻቸው የመራሪ ልጆች እነዚህ ናቸው፤ ማሕሊ እና ሙሺ። እነዚህ የሌዋውያን ቤተሰቦች ናቸው በአባቶቻቸው ቤት መሠረት።
36ሄፈር መክራታዊ፣ አሂያ ፔሎናዊ፤
21የመራሪ ልጆች ማህሊና ሙሺ ነበሩ። የማህሊ ልጆች ኤላዛርና ቂስ ነበሩ።
27ከቆሃት የአምራማውያን ቤተሰብ፣ የይጽሃራውያን ቤተሰብ፣ የኬብሮናውያን ቤተሰብ እና የዑዚኤላውያን ቤተሰብ ነበሩ፤ እነዚህ የቆሃታውያን ቤተሰቦች ናቸው።
23የኬብሮን ልጆች፤ የመጀመሪያ ይርያ፣ ሁለተኛ አማርያ፣ ሶስተኛ ያሐዚኤል፣ አራተኛ ይቃሜዓም።
10የሸሜይ ልጆችም ያሐት፣ ዚና፣ ዮዕስና በሪያ ነበሩ፤ እነዚህ አራቱ የሸሜይ ልጆች ነበሩ።
11ያሐት አለቃ ነበረ፤ ዚዛም ሁለተኛው ነበረ። ነገር ግን ዮዕስና በሪያ ብዙ ልጆች አላላቸውም፤ ስለዚህ እንደ አባታቸው ቤት አንድ በመቈጠር ተቈጠሩ።
29ስለ ቂስ፤ የቂስ ልጅ ይራሕሜኤል ነበረ።
40ሚካኤል ልጅ፣ ባአስያ ልጅ፣ ማልክያ ልጅ፣
42የይራሜኤል ወንድም የካሌብ ልጆች እነዚህ ነበሩ፤ በኵሩ የጺፍ አባት ሜሻ፣ እንዲሁም የኬብሮን አባት ማሬሻ ልጆች።
6ከመራሪ ልጆች፦ አለቃው አሳያና ወንድሞቹ ሁለት መቶ ሃያ።
24ያሹብ፥ የያሹባውያን ቤተ ሰብ፤ ሺምሮን፥ የሺምሮናውያን ቤተ ሰብ።
46ኤልኤል ማሃዋዊ፣ ይሬባይና ኢዮሻያ የኤልናአም ልጆች፣ ኢትማህ ሞዓባዊ፤
26ሄለጽ ፓልጣዊ፣ የኢቄስ ልጅ ኢራ ተቆዋዊ፣
31በሄብሮናውያን መካከል የሪያ አለቃ ነበር፤ በሄብሮናውያንም መካከል በአባቶቹ ትውልድ መሠረት። በዳዊት መንግሥት አርባኛው ዓመት ተፈለጉ፤ በገለዓድ ባለው በያዜር መካከላቸው ኃያላን ሰዎች ተገኙ።
36የሹተላህ ልጆች፦ ኤራን፥ የኤራናውያን ቤተ ሰብ።