ቍጥር 26:13

Amharic KJV

ዘራሕ፥ የዘራሕያውያን ቤተ ሰብ፤ ሳኡል፥ የሳኡላውያን ቤተ ሰብ።

ተጨማሪ ምንጮች

ሌሎች ትርጉሞች

የተጠቀሱ አይቶች

  • ዘፍ 46:10 : 10 የስምዖን ልጆች፤ የሙኤል፣ ያሚን፣ ኦሃድ፣ ያኪን፣ ዞሓር፣ እና ከከነዓናዊት ሴት የተወለደ ሳኦል።

ተመሳሳይ አይቶች (AI)

እነዚህ አይቶች በAI የሚመራ ትርጓሜና አካባቢ መሠረት ያለው የትርጓሜ ተመሳሳይነት በመጠቀም ተገኝተዋል። አንዳንድ ጊዜ ውጤቶቹ ያልተጠበቁ ግንኙነቶችን ሊያካትቱ ይችላሉ።

  • ቍጥ 26:24-27
    4 አይቶች
    82%

    24ያሹብ፥ የያሹባውያን ቤተ ሰብ፤ ሺምሮን፥ የሺምሮናውያን ቤተ ሰብ።

    25እነዚህ እንደ ተቈጠሩ የይሳክር ቤተ ሰቦች ናቸው፤ የተቈጠሩትም 64,300 ነበሩ።

    26የዘብሉን ልጆች በቤተ ሰቦቻቸው፦ ሴሬድ፥ የሴሬዳውያን ቤተ ሰብ፤ ኤሎን፥ የኤሎናውያን ቤተ ሰብ፤ ያሕሌል፥ የያሕሌላውያን ቤተ ሰብ።

    27እነዚህ እንደ ተቈጠሩ የዘብሉናውያን ቤተ ሰቦች ናቸው፤ የተቈጠሩትም 60,500 ነበሩ።

  • ቍጥ 26:20-22
    3 አይቶች
    81%

    20የይሁዳ ልጆች በቤተ ሰቦቻቸው፦ ሴላ፥ የሴላውያን ቤተ ሰብ፤ ፋሬስ፥ የፋርዛውያን ቤተ ሰብ፤ ዘራሕ፥ የዘራሕያውያን ቤተ ሰብ።

    21የፋሬስ ልጆች፦ ሔጽሮን፥ የሔጽሮናውያን ቤተ ሰብ፤ ሐሙል፥ የሐሙላውያን ቤተ ሰብ።

    22እነዚህ እንደ ተቈጠሩ የይሁዳ ቤተ ሰቦች ናቸው፤ የተቈጠሩትም 76,500 ነበሩ።

  • 49ዬጼር፥ የዬጼራውያን ቤተ ሰብ፤ ሺለም፥ የሺለማውያን ቤተ ሰብ።

  • ቍጥ 26:14-17
    4 አይቶች
    78%

    14እነዚህ የስምዖናውያን ቤተ ሰቦች ናቸው፤ የተቈጠሩትም 22,200 ነበሩ።

    15የጋድ ልጆች በቤተ ሰቦቻቸው፦ ዘፎን፥ የዘፎናውያን ቤተ ሰብ፤ ሐጊ፥ የሐጋውያን ቤተ ሰብ፤ ሹኒ፥ የሹናውያን ቤተ ሰብ፤

    16ኦዝኒ፥ የኦዝናውያን ቤተ ሰብ፤ ኤሪ፥ የኤራውያን ቤተ ሰብ፤

    17አሮድ፥ የአሮዳውያን ቤተ ሰብ፤ አሬሊ፥ የአሬላውያን ቤተ ሰብ።

  • ቍጥ 26:30-32
    3 አይቶች
    78%

    30የገለዓድ ልጆች፦ ዬዘር፥ የዬዘራውያን ቤተ ሰብ፤ ሔለቅ፥ የሔለቃውያን ቤተ ሰብ፤

    31አስሪኤል፥ የአስሪኤላውያን ቤተ ሰብ፤ ሴኬም፥ የሴኬማውያን ቤተ ሰብ፤

    32ሸሚዳ፥ የሸሚዳውያን ቤተ ሰብ፤ ሔፈር፥ የሔፈራውያን ቤተ ሰብ።

  • 24የስምዖን ልጆች ኔሙኤል፣ ያሚን፣ ያሪብ፣ ዘራሕና ሳኦል ነበሩ።

  • ቍጥ 26:38-39
    2 አይቶች
    76%

    38የብንያም ልጆች በቤተ ሰቦቻቸው፦ ቤላ፥ የቤላውያን ቤተ ሰብ፤ አሽቤል፥ የአሽቤላውያን ቤተ ሰብ፤ አሂራም፥ የአሂራማውያን ቤተ ሰብ፤

    39ሹፋም፥ የሹፋማውያን ቤተ ሰብ፤ ሁፋም፥ የሁፋማውያን ቤተ ሰብ።

  • 12የስምዖን ልጆች በቤተ ሰቦቻቸው፦ ነሙኤል፥ የነሙኤላውያን ቤተ ሰብ፤ ያሚን፥ የያሚናውያን ቤተ ሰብ፤ ያኪን፥ የያኪናውያን ቤተ ሰብ፤

  • ቍጥ 26:35-36
    2 አይቶች
    76%

    35የኤፍሬም ልጆች በቤተ ሰቦቻቸው፦ ሹተላህ፥ የሹተላሃውያን ቤተ ሰብ፤ ቤከር፥ የባክራውያን ቤተ ሰብ፤ ታሃን፥ የታሃናውያን ቤተ ሰብ።

    36የሹተላህ ልጆች፦ ኤራን፥ የኤራናውያን ቤተ ሰብ።

  • 45የበርያ ልጆች፦ ኤቤር፥ የኤቤራውያን ቤተ ሰብ፤ ማልኪኤል፥ የማልኪኤላውያን ቤተ ሰብ።

  • ቍጥ 26:42-43
    2 አይቶች
    75%

    42የዳን ልጆች በቤተ ሰቦቻቸው፦ ሹሃም፥ የሹሃማውያን ቤተ ሰብ። እነዚህ የዳን ቤተ ሰቦች ናቸው በቤተ ሰቦቻቸው።

    43የሹሃማውያን ቤተ ሰቦች ሁሉ እንደ ተቈጠሩ 64,400 ነበሩ።

  • 15የስምዖን ልጆች፦ የሙኤል፣ ያሚን፣ ኦሐድ፣ ያኪን፣ ጾሃር፣ ከነዓናዊት ሴት የተወለደ ሳኡል፤ እነዚህ የስምዖን ቤተሰቦች ናቸው።

  • 6ከዘራ ልጆችም ይዑኤልና ወንድሞቻቸው 690 ነበሩ።

  • 53የቂርያትዮዓሪም ወገኖች፤ ኢትራውያን፣ ፑሃውያን፣ ሹማታውያንና ሚሽራውያን፤ ከእነርሱ ዛራዓታውያንና ኤስጣውላውያን ወጡ።

  • 25ወንድሞቹም በኤሊዓዘር ስር፤ ልጁ ሬህባያ፣ ልጁ የሻያ፣ ልጁ ዮራም፣ ልጁ ዚክሪ፣ ልጁ ሴሎሚት።

  • 6ሔጽሮን፥ የሔጽሮናውያን ቤተ ሰብ፤ ካርሚ፥ የካርማውያን ቤተ ሰብ።

  • 24ታሐት ልጁ፣ ኡርኤል ልጁ፣ ኡዛያ ልጁ፣ ሳውል ልጁ።

  • 6ከስምዖን፣ ሴሉሚኤል የዙሪሻዳይ ልጅ።

  • 1 ዜና 26:6-7
    2 አይቶች
    73%

    6በኋላም ለልጁ ለሸማያ ልጆች ተወለዱ፤ እነርሱ በአባታቸው ቤት ሁሉ ላይ መሪዎች ሆነው ይገዙ ነበር፤ ኃያላን የተከበሩ ሰዎች ነበሩና።

    7የሸማያ ልጆች እነዚህ ነበሩ፤ ኦትኒ፣ ሬፋኤል፣ ኦቤድ፣ ኤልዛባድ፤ ወንድሞቻቸውም ኃያላን ሰዎች ነበሩ፤ ኤሊሁና ሴማክያ።

  • 1 ዜና 26:22-23
    2 አይቶች
    73%

    22የይሄኤሊ ልጆች፤ ዘታምና ወንድሙ ዮኤል፤ እነርሱ የእግዚአብሔር ቤት መዛግብቶች ላይ ነበሩ።

    23ከአምራማውያን፣ ከኢዛሃራውያን፣ ከሄብሮናውያን፣ ከኡዚኤላውያንም ነበሩ።

  • 1 ዜና 4:26-27
    2 አይቶች
    73%

    26ሚሽማ ልጁ ሐሙኤል፣ ሐሙኤል ልጁ ዛኩር፣ ዛኩር ልጁ ሺሜይ ነበሩ።

    27ሺሜይ ዐሥራ ስድስት ወንዶች ልጆችና ስድስት ሴቶች ልጆች ነበሩት፤ ወንድሞቹ ግን ብዙ ልጆች አልነበሩአቸውም፤ የቤተ ሰባቸውም ሁሉ እንደ ይሁዳ ልጆች አልበዙም።

  • 14የዛቡሎን ልጆች፤ ሴሬድ፣ ኤሎንና ያህሌኤል።

  • 10የስምዖን ልጆች፤ የሙኤል፣ ያሚን፣ ኦሃድ፣ ያኪን፣ ዞሓር፣ እና ከከነዓናዊት ሴት የተወለደ ሳኦል።

  • 42ኤታን ልጅ፣ ዚምማ ልጅ፣ ስሜይ ልጅ፣

  • 17በሌዋውያን ላይ ሐሻብያ የኬሙኤል ልጅ፤ በአሮናውያን ላይ ሳዶቅ።

  • 36የዞፋ ልጆች፦ ሱአ፣ ሐርኔፈር፣ ሹአል፣ በሪና ኢምራ።

  • 36ኤልቃና ልጅ፣ ዮኤል ልጅ፣ አዛርያ ልጅ፣ ጼፋንያስ ልጅ፣

  • 57እነዚህም ከሌዋውያን በቤተ ሰቦቻቸው የተቈጠሩ ናቸው፦ ጌርሾን፥ የጌርሾናውያን ቤተ ሰብ፤ ቆሃት፥ የቆሃታውያን ቤተ ሰብ፤ ሜራሪ፥ የሜራራውያን ቤተ ሰብ።

  • 26በኤልቃና ላይ ደግሞ፦ የኤልቃና ልጆች፦ ጾፋይ ልጁ እና ናሐት ልጁ፣

  • 37ጺዛ የሺፊ ልጅ የአሎን ልጅ የይዳያ ልጅ የሽምሪ ልጅ የሸማያ ልጅ።

  • 2የሜሴለምያ ልጆች እነዚህ ነበሩ፤ በኵር ዘካርያስ፣ ሁለተኛ ይዲዓኤል፣ ሦስተኛ ዘባዲያ፣ አራተኛ ያትኒኤል።

  • 16የይሃለሌል ልጆች ዚፍ፣ ዚፋህ፣ ቲርያና አሳርኤል ነበሩ።

  • 10የሸሜይ ልጆችም ያሐት፣ ዚና፣ ዮዕስና በሪያ ነበሩ፤ እነዚህ አራቱ የሸሜይ ልጆች ነበሩ።