1 ዜና ነገሥት 25:18
ዐሥራ አንደኛው ለአዛሬኤል፤ እርሱ ከልጆቹና ወንድሞቹ ጋር 12 ነበሩ።
ዐሥራ አንደኛው ለአዛሬኤል፤ እርሱ ከልጆቹና ወንድሞቹ ጋር 12 ነበሩ።
The eleventh lot came out for Azarel, and his sons and relatives—twelve in all.
The eleventh to Azareel, he, his sons, and his brethren, were twelve:
The eleventh to Azareel, he, his sons, and his brethren, were twelve:
The eleuenth vpon Asraeel with his sonnes and brethren, of whom there were twolue.
The eleuenth, to Azareel, he, his sonnes & his brethren twelue.
The eleuenth to Azareel with his sonnes and brethren, twelue persons.
The eleventh to Azareel, [he], his sons, and his brethren, [were] twelve:
the eleventh to Azarel, his sons and his brothers, twelve:
eleventh `to' Azareel, his sons and his brethren, twelve;
the eleventh to Azarel, his sons and his brethren, twelve:
the eleventh to Azarel, his sons and his brethren, twelve:
The eleventh Azarel, with his sons and his brothers, twelve;
the eleventh to Azarel, his sons and his brothers, twelve:
the eleventh to Azarel and his sons and relatives– twelve in all,
እነዚህ አይቶች በAI የሚመራ ትርጓሜና አካባቢ መሠረት ያለው የትርጓሜ ተመሳሳይነት በመጠቀም ተገኝተዋል። አንዳንድ ጊዜ ውጤቶቹ ያልተጠበቁ ግንኙነቶችን ሊያካትቱ ይችላሉ።
9ከዚያ የመጀመሪያው ዕጣ ለአሳፍ ለዮሴፍ ወጣ፤ ሁለተኛው ለጌዳልያ፤ እርሱ ከወንድሞቹና ልጆቹ ጋር 12 ነበሩ።
10ሶስተኛው ለዛኩር፤ እርሱ ከልጆቹና ወንድሞቹ ጋር 12 ነበሩ።
11አራተኛው ለኢዝሪ፤ እርሱ ከልጆቹና ወንድሞቹ ጋር 12 ነበሩ።
12አምስተኛው ለነታንያ፤ እርሱ ከልጆቹና ወንድሞቹ ጋር 12 ነበሩ።
13ስድስተኛው ለቡክቃያ፤ እርሱ ከልጆቹና ወንድሞቹ ጋር 12 ነበሩ።
14ሰባተኛው ለጀሻሬላ፤ እርሱ ከልጆቹና ወንድሞቹ ጋር 12 ነበሩ።
15ስምንተኛው ለየሻያ፤ እርሱ ከልጆቹና ወንድሞቹ ጋር 12 ነበሩ።
16ዘጠነኛው ለማታንያ፤ እርሱ ከልጆቹና ወንድሞቹ ጋር 12 ነበሩ።
17ዐሥረኛው ለሺሜይ፤ እርሱ ከልጆቹና ወንድሞቹ ጋር 12 ነበሩ።
19ዐሥራ ሁለተኛው ለሐሻብያ፤ እርሱ ከልጆቹና ወንድሞቹ ጋር 12 ነበሩ።
20ዐሥራ ሦስተኛው ለሹባኤል፤ እርሱ ከልጆቹና ወንድሞቹ ጋር 12 ነበሩ።
21ዐሥራ አራተኛው ለማቲትያ፤ እርሱ ከልጆቹና ወንድሞቹ ጋር 12 ነበሩ።
22ዐሥራ አምስተኛው ለጀሬሞት፤ እርሱ ከልጆቹና ወንድሞቹ ጋር 12 ነበሩ።
23ዐሥራ ስድስተኛው ለሐናንያ፤ እርሱ ከልጆቹና ወንድሞቹ ጋር 12 ነበሩ።
24ዐሥራ ሰባተኛው ለዮሽበቃሻ፤ እርሱ ከልጆቹና ወንድሞቹ ጋር 12 ነበሩ።
25ዐሥራ ስምንተኛው ለሐናኒ፤ እርሱ ከልጆቹና ወንድሞቹ ጋር 12 ነበሩ።
26ዐሥራ ዘጠነኛው ለማሎቲ፤ እርሱ ከልጆቹና ወንድሞቹ ጋር 12 ነበሩ።
27ሃያኛው ለኤልያታ፤ እርሱ ከልጆቹና ወንድሞቹ ጋር 12 ነበሩ።
28ሃያ አንደኛው ለሆቲር፤ እርሱ ከልጆቹና ወንድሞቹ ጋር 12 ነበሩ።
29ሃያ ሁለተኛው ለጊዳልቲ፤ እርሱ ከልጆቹና ወንድሞቹ ጋር 12 ነበሩ።
30ሃያ ሦስተኛው ለማሀዚዮት፤ እርሱ ከልጆቹና ወንድሞቹ ጋር 12 ነበሩ።
31ሃያ አራተኛው ለሮማምቲኤዘር፤ እርሱ ከልጆቹና ወንድሞቹ ጋር 12 ነበሩ።
11አቴ ስድስተኛው፣ ኤልኤል ሰባተኛው።
12ዮሐናን ስምንተኛው፣ ኤልዛባድ ዘጠኝኛው።
13ኤርምያስ አስረኛው፣ ማክባናይ አስራ አንደኛው።
38አዘል ስድስት ወንዶች ልጆች ነበሩት፤ ስማቸውም እነዚህ ናቸው፦ አዝሪቃም፣ ቦከሩ፣ ኢስማኤል፣ ሼአርያ፣ ኦባዲያ፣ ሐናን። እነዚህ ሁሉ የአዘል ልጆች ነበሩ።
44አዜል ስድስት ወንዶች ልጆች ነበሩለት፤ ስማቸውም እነዚህ ናቸው፤ አዝሪቃም፣ ቦከሩ፣ እስማኤል፣ ሸርያ፣ ኦባዲያ እና ሐናን፤ እነዚህ የአዜል ልጆች ነበሩ።
27ከዛቱ ልጆችም፦ ኤልዮዔናይ፣ ኤልያሴብ፣ ማታንያ፣ ይሬሞት፣ ዛባድና አዚዛ።
12እና የቤቱን ሥራ የሠሩ ወንድሞቻቸው ስምንት መቶ ሃያ እና ሁለት ነበሩ፤ እና አዳያ የይሮሃም ልጅ፣ የፔላልያ ልጅ፣ የአምዚ ልጅ፣ የዘካርያስ ልጅ፣ የፓሹር ልጅ፣ የማልኪያ ልጅ.
13እና ወንድሞቹ፣ የአባቶች አለቆች—ሁለት መቶ አርባ እና ሁለት፤ እና አማሻይ የአዛሪኤል ልጅ፣ የአሐሳይ ልጅ፣ የሜሺለሞት ልጅ፣ የኢመር ልጅ.
14እና ወንድሞቻቸው፣ ኃያላን ወታደሮች—መቶ ሃያ እና ስምንት፤ አለቃቸውም ከታላላቅ ሰዎች አንዱ ልጅ ዛብዲኤል ነበር.
9ከኬብሮን ልጆች፦ አለቃው ኤልኤልና ወንድሞቹ ሰማንያ።
10ከኡዚኤል ልጆች፦ አለቃው አሚናዳብና ወንድሞቹ መቶ አሥራ ሁለት።
15አሥራ ሰባተኛው ለሄዚር፤ አሥራ ስምንተኛው ለአፍሴስ።
20ኤሊኤናይ፣ ዚልታይ፣ ኤሊኤል።
11እንዲሁም ከቤባይ ልጆች፤ የቤባይ ልጅ ዘካርያስ፤ ከእርሱም ጋር 28 ወንዶች።
12እንዲሁም ከአዝጋድ ልጆች፤ የሐቃታን ልጅ ዮሐናን፤ ከእርሱም ጋር 110 ወንዶች።
22በዳን ላይ አዛሪኤል የይሮሃም ልጅ። እነዚህ የእስራኤል ነገዶች መሪዎች ነበሩ።
12አሥራ አንደኛው ለኤልያሺብ፤ አሥራ ሁለተኛው ለያቂም።
11ያሐት አለቃ ነበረ፤ ዚዛም ሁለተኛው ነበረ። ነገር ግን ዮዕስና በሪያ ብዙ ልጆች አላላቸውም፤ ስለዚህ እንደ አባታቸው ቤት አንድ በመቈጠር ተቈጠሩ።
9ሜሴለምያም ልጆችና ወንድሞች ነበሩ፤ ኃያላን ሰዎች ዐሥራ ስምንት ነበሩ።
11ኂልቅያ ሁለተኛ፣ ቴባልያ ሦስተኛ፣ ዘካርያስ አራተኛ፤ የሆሳ ልጆችና ወንድሞች ሁሉ ዐሥራ ሦስት ነበሩ።
41አዛርኤል፣ ሸሌማያ፣ ሸማርያ።
8የኤታን ልጅ፤ አዛርያ።
19እንዲሁም ሐሻብያን፣ ከእርሱም ጋር ከመራሪ ልጆች የሆነው የሻያ፤ እነዚህም ከወንድሞቻቸውና ከልጆቻቸው ጋር 20 ነበሩ።
6ኤልቃና፣ ይሴያ፣ አዛሬኤል፣ ዮኤዘር፣ ያሾብዓም፣ ከቆርሃውያን።
15ዘባዲያ፣ አራድ፣ አደር።
18ኢሽመራይ፣ ይዝልያ፣ ዮባብ፤ እነዚህ የኤልፓአል ልጆች ናቸው።
9ኤዘር የመጀመሪያው፣ ኦባዲያ ሁለተኛው፣ ኤልያብ ሦስተኛው።
17አቴር፣ ሕዝቅያ፣ አዙር።