ኤዝራ 8:12
እንዲሁም ከአዝጋድ ልጆች፤ የሐቃታን ልጅ ዮሐናን፤ ከእርሱም ጋር 110 ወንዶች።
እንዲሁም ከአዝጋድ ልጆች፤ የሐቃታን ልጅ ዮሐናን፤ ከእርሱም ጋር 110 ወንዶች።
Of the descendants of Azgad: Johanan son of Hakkatan, and with him 110 males.
And of the sons of Azgad; Johanan the son of Hakkatan, and with him an hundred and ten males.
And of the sons of Azgad; Johanan the son of Hakkatan, and with him one hundred and ten males.
Of the children of Asgad, Iohanan the yongest sonne, and with him an hundreth and ten males.
And of the sonnes of Azgad, Iohanan the sonne of Hakkatan, and with him an hundreth and ten males.
Of the children of Asgad, Iohanan the sonne of Hakatan, and with hym an hundred and ten men.
And of the sons of Azgad; Johanan the son of Hakkatan, and with him an hundred and ten males.
Of the sons of Azgad, Johanan the son of Hakkatan; and with him one hundred ten males.
And from the sons of Azgad: Johanan son of Hakkatan, and with him a hundred and ten who are males.
And of the sons of Azgad, Johanan the son of Hakkatan; and with him a hundred and ten males.
And of the sons of Azgad, Johanan the son of Hakkatan; and with him a hundred and ten males.
And of the sons of Azgad, Johanan, the son of Hakkatan; and with him a hundred and ten males.
Of the sons of Azgad, Johanan the son of Hakkatan; and with him one hundred ten males.
from the descendants of Azgad, Johanan son of Hakkatan, and with him 110 men;
እነዚህ አይቶች በAI የሚመራ ትርጓሜና አካባቢ መሠረት ያለው የትርጓሜ ተመሳሳይነት በመጠቀም ተገኝተዋል። አንዳንድ ጊዜ ውጤቶቹ ያልተጠበቁ ግንኙነቶችን ሊያካትቱ ይችላሉ።
3ከሴካንያ ልጆች መካከል፣ ከፓሮሽ ዘር፤ ዘካርያስ፤ ከእርሱም ጋር በዘር መዝገብ የተቈጠሩ ወንዶች 150 ነበሩ።
4ከፓሐት-ሞዓብ ልጆች፤ የዘራሂያ ልጅ ኤሊሆዔናይ፤ ከእርሱም ጋር 200 ወንዶች።
5ከሴካንያ ልጆች፤ የያሐዚኤል ልጅ፤ ከእርሱም ጋር 300 ወንዶች።
6እንዲሁም ከአዲን ልጆች፤ የዮናታን ልጅ ኤቤድ፤ ከእርሱም ጋር 50 ወንዶች።
7እንዲሁም ከኤላም ልጆች፤ የአታልያ ልጅ የሻያ፤ ከእርሱም ጋር 70 ወንዶች።
8እንዲሁም ከሸፋጥያ ልጆች፤ የሚካኤል ልጅ ዘባዲያ፤ ከእርሱም ጋር 80 ወንዶች።
9ከዮአብ ልጆች፤ የይሄኤል ልጅ ኦባዲያ፤ ከእርሱም ጋር 218 ወንዶች።
10እንዲሁም ከሴሎሚት ልጆች፤ የዮሲፊያ ልጅ፤ ከእርሱም ጋር 160 ወንዶች።
11እንዲሁም ከቤባይ ልጆች፤ የቤባይ ልጅ ዘካርያስ፤ ከእርሱም ጋር 28 ወንዶች።
13እንዲሁም ከአዶኒቃም የመጨረሻ ልጆች፤ ስማቸው እነዚህ ናቸው፤ ኤሊፈሌት፣ ይዔኤል፣ ሸማያ፤ ከእነርሱም ጋር 60 ወንዶች።
14እንዲሁም ከቢግዋይ ልጆች፤ ኡታይና ዛቡድ፤ ከእነርሱም ጋር 70 ወንዶች።
12የአዝጋድ ልጆች፣ 1,222።
12ዮሐናን ስምንተኛው፣ ኤልዛባድ ዘጠኝኛው።
13ኤርምያስ አስረኛው፣ ማክባናይ አስራ አንደኛው።
27ከዛቱ ልጆችም፦ ኤልዮዔናይ፣ ኤልያሴብ፣ ማታንያ፣ ይሬሞት፣ ዛባድና አዚዛ።
28ከቤባይ ልጆችም፦ ዮሐናን፣ ሐናንያ፣ ዛባይና አትላይ።
14እና ወንድሞቻቸው፣ ኃያላን ወታደሮች—መቶ ሃያ እና ስምንት፤ አለቃቸውም ከታላላቅ ሰዎች አንዱ ልጅ ዛብዲኤል ነበር.
17የአዝጋድ ልጆች ሁለት ሺህ ሦስት መቶ አርባ ሁለት።
18የአዶኒቃም ልጆች ስድስት መቶ ስልሳ ሰባት።
18የዮራ ልጆች፣ 112።
12እና የቤቱን ሥራ የሠሩ ወንድሞቻቸው ስምንት መቶ ሃያ እና ሁለት ነበሩ፤ እና አዳያ የይሮሃም ልጅ፣ የፔላልያ ልጅ፣ የአምዚ ልጅ፣ የዘካርያስ ልጅ፣ የፓሹር ልጅ፣ የማልኪያ ልጅ.
18ዐሥራ አንደኛው ለአዛሬኤል፤ እርሱ ከልጆቹና ወንድሞቹ ጋር 12 ነበሩ።
18የአምላካችን መልካም እጅ በላያችን ስለነበረች ከሌዊ ልጅ ከእስራኤል ልጅ የሆነው ከማሕሊ ልጆች መካከል ማስተዋል ያለው ሰው አመጡልን፤ ስሙም ሸረብያ ነበር፤ ከልጆቹና ከወንድሞቹ ጋር 18 ነበሩ።
19እንዲሁም ሐሻብያን፣ ከእርሱም ጋር ከመራሪ ልጆች የሆነው የሻያ፤ እነዚህም ከወንድሞቻቸውና ከልጆቻቸው ጋር 20 ነበሩ።
7ከዘሩባቤል፣ ኢያሱ፣ ነህምያ፣ አዛርያ፣ ራማያ፣ ናሃማኒ፣ ሞርዶካይ፣ ቢልሻን፣ ሚስፐሬት፣ ቢግዋይ፣ ኔሁም፣ ባዓና ጋር የመጡት። የእስራኤል ሕዝብ የወንድ ሰዎች ቍጥር ይህ ነበር።
8የፓሮሽ ልጆች ሁለት ሺህ አንድ መቶ ሰባ ሁለት።
11የፓሐት-ሞአብ ልጆች፣ ከኢያሱና ከዮአብ ልጆች የሆኑ ሁለት ሺህ ስምንት መቶ አስራ ስምንት።
12የኤላም ልጆች አንድ ሺህ ሁለት መቶ አምሳ አራት።
8ከእርሱ በኋላ ጋባይና ሳላይ፤ ቍጥራቸውም ዘጠኝ መቶ ሃያ እና ስምንት ነበር.
18ከቢልጋ ሳሙዓ፤ ከሸማያ ዮናታን፤
19ከዮያሪብ ማተናይ፤ ከዮዳያ ኡዚ፤
24የኤልዮዓናይ ልጆች ሆዳያ፣ ኤልያሺብ፣ ፔላያ፣ አቁብ፣ ዮሐናን፣ ዳላያ፣ አናኒ—ሰባት።
23አብዶን፣ ዚክሪ፣ ሐናን።
24ሐናንያ፣ ኤላም፣ አንቶቲያ።
2ከዘሩባቤል ጋር የመጡት እነዚህ ናቸው፤ ኢያሱ፣ ነህምያ፣ ሴራያ፣ ሬኤላያ፣ ሞርድካይ፣ ቢልሻን፣ ሚስፓር፣ ቢግዋይ፣ ሬሁም፣ ባዓና። የእስራኤል ሕዝብ ወንዶች ቍጥር የሚከተሉት ናቸው፦
3የፋሮስ ልጆች፣ 2,172።
6የፓሐት-ሞዓብ ልጆች፣ ከኢያሱና ከዮአብ ልጆች፣ 2,812።
23የዓናቶት ሰዎች፣ 128።
15በኋላው ዮሐናን አለቃ ነበረ፤ ከእርሱም ጋር ሁለት መቶ ሰማንያ ሺህ ሰዎች ነበሩ።
25ዐሥራ ስምንተኛው ለሐናኒ፤ እርሱ ከልጆቹና ወንድሞቹ ጋር 12 ነበሩ።
10ከኡዚኤል ልጆች፦ አለቃው አሚናዳብና ወንድሞቹ መቶ አሥራ ሁለት።
13ከእዝራ ሜሹላም፤ ከአማርያ ዮሐናን፤
8የዛቱ ልጆች፣ 945።
15ቡኒ፣ አዝጋድ፣ በባይ።
12ዛቁር፣ ሸሬብያ፣ ሸባንያ።
30ከፓሐት-ሞዓብ ልጆችም፦ አድና፣ ኬላል፣ በናያ፣ ማዕሣያ፣ ማታንያ፣ በጽሌኤል፣ ቢኑይና መናሴ።
27የሚክማስ ሰዎች፣ 122።
16የከሕዝቅያስ አጤር ልጆች፣ 98።
18ሆዲያ፣ ሐሹም፣ ቤዛይ።