1 ዜና ነገሥት 2:45

Amharic KJV

የሻማይ ልጅ ማዖን ነበረ፤ ማዖንም የቤትጹር አባት ነበረ።

ተጨማሪ ምንጮች

ሌሎች ትርጉሞች

የተጠቀሱ አይቶች

  • ኢያ 15:58 : 58 ሃልሁል፣ ቤት-ጹር፣ ጌዶር።

ተመሳሳይ አይቶች (AI)

እነዚህ አይቶች በAI የሚመራ ትርጓሜና አካባቢ መሠረት ያለው የትርጓሜ ተመሳሳይነት በመጠቀም ተገኝተዋል። አንዳንድ ጊዜ ውጤቶቹ ያልተጠበቁ ግንኙነቶችን ሊያካትቱ ይችላሉ።

  • 1 ዜና 2:40-44
    5 አይቶች
    79%

    40ኤልዓሳ ሲሳማይን ወለደ፤ ሲሳማይም ሻሎምን ወለደ።

    41ሻሎም ይቃሚያን ወለደ፤ ይቃሚያም ኤልሻማን ወለደ።

    42የይራሜኤል ወንድም የካሌብ ልጆች እነዚህ ነበሩ፤ በኵሩ የጺፍ አባት ሜሻ፣ እንዲሁም የኬብሮን አባት ማሬሻ ልጆች።

    43የኬብሮን ልጆች፤ ቆሬ፣ ታፉዓ፣ ሬቄምና ሴማ።

    44ሴማ የዮርቆዓም አባት ራሃምን ወለደ፤ ሬቄምም ሻማይን ወለደ።

  • 1 ዜና 6:45-46
    2 አይቶች
    74%

    45ሐሻብያ ልጅ፣ አማዚያ ልጅ፣ ሂልቅያ ልጅ፣

    46አምዚ ልጅ፣ ባኒ ልጅ፣ ሻመር ልጅ፣

  • 42ኤታን ልጅ፣ ዚምማ ልጅ፣ ስሜይ ልጅ፣

  • 1 ዜና 2:51-52
    2 አይቶች
    73%

    51የቤተልሔም አባት ሳልማ፣ የቤትጋደር አባት ሐሬፍ።

    52የቂርያትዮዓሪም አባት ሾባል የሚባሉ ልጆች ነበሩት፤ ሐሮኤእና የማናሄታውያን ግማሽ።

  • 1 ዜና 8:36-37
    2 አይቶች
    73%

    36አሐዝ ዮዓዳን ወለደ፤ ዮዓዳም አለመትንና አዝማዌትንና ዚምሪን ወለደ፤ ዚምሪም ሞዛን ወለደ።

    37ሞዛ ቢነዓን ወለደ፤ ከእርሱ ራፋ ተወለደ፤ ከራፋ ኤልዓሳ፤ ከኤልዓሳም አዘል ተወለደ።

  • 1 ዜና 9:42-43
    2 አይቶች
    73%

    42አካዝ ያራን ወለደ፤ ያራም አለመትን፣ አዝማቬትን እና ዚምሪን ወለደ፤ ዚምሪም ሞዛን ወለደ።

    43ሞዛ ቢኔአን ወለደ፤ እርሱም ረፋያን ወለደ፤ እርሱም ኤልዓሳን ወለደ፤ እርሱም አዜልን ወለደ።

  • 28የኦናም ልጆች ሻማይና ያዳ ነበሩ፤ የሻማይ ልጆች ናዳብና አቢሹር ነበሩ።

  • 1 ዜና 4:25-26
    2 አይቶች
    72%

    25ሳሉም ልጁ ሚብሳም፣ ሚብሳም ልጁ ሚሽማ።

    26ሚሽማ ልጁ ሐሙኤል፣ ሐሙኤል ልጁ ዛኩር፣ ዛኩር ልጁ ሺሜይ ነበሩ።

  • 5እና ማዓሴያ የባሩክ ልጅ፣ የቆልሆዘ ልጅ፣ የሐዛያ ልጅ፣ የአዳያ ልጅ፣ የዮያሪብ ልጅ፣ የዘካርያስ ልጅ፣ የሺሎኒ ልጅ.

  • 46ኤልኤል ማሃዋዊ፣ ይሬባይና ኢዮሻያ የኤልናአም ልጆች፣ ኢትማህ ሞዓባዊ፤

  • 14ሜዎኖታይ ኦፍራን ወለደ፤ ሴራያም ዮአብን ወለደ፣ እርሱ የሠሪዎች ሸለቆ አባት ነበር፤ እነርሱ ሠሪዎች ስለነበሩ ነው።

  • 37ጺዛ የሺፊ ልጅ የአሎን ልጅ የይዳያ ልጅ የሽምሪ ልጅ የሸማያ ልጅ።

  • 35ጙፍ ልጅ፣ ኤልቃና ልጅ፣ ማሐት ልጅ፣ አማሳይ ልጅ፣

  • 33ከሐሹም ልጆችም፦ ማቴናይ፣ ማታታሃ፣ ዛባድ፣ ኤሊፈሌት፣ ይሬማይ፣ መናሴና ሸሚዔ።

  • 9ቤን-ዴቄር በማቃዝና በሻዓልቢምና በቤት-ሸሜስና በኤሎን-ቤት-ሐናን።

  • 26ናጌም የማዓት ልጅ፣ ማዓትም የማትታስ ልጅ፣ ማትታስም የሴሜይ ልጅ፣ ሴሜይም የዮሴፍ ልጅ፣ ዮሴፍም የይሁዳ ልጅ ነበረ።

  • 1 ዜና 2:46-49
    4 አይቶች
    70%

    46የካሌብ ቁባት ኤፋ ሐራንን፣ ሞጻንና ጋዜዝን ወለደችለት፤ ሐራንም ጋዜዝን ወለደ።

    47የያሕዳይ ልጆች፤ ሬገም፣ ዮታም፣ ጌሻን፣ ፔለት፣ ኤፋና ሳዓፍ።

    48የካሌብ ቁባት ማዓካ ሼበርንና ቲርሐናን ወለደችለት።

    49እርሷ ደግሞ የማድማና አባት ሳዓፍን፣ የማክቤናና የጊብዓ አባት ሴዋን ወለደች፤ የካሌብ ልጅ አክሳም ነበረች።

  • 15ከሌዋውያን እንዲሁም፤ ሴማያ የሐሹብ ልጅ፣ የአዝሪቃም ልጅ፣ የሐሻብያ ልጅ፣ የቡኒ ልጅ.

  • 30ከፓሐት-ሞዓብ ልጆችም፦ አድና፣ ኬላል፣ በናያ፣ ማዕሣያ፣ ማታንያ፣ በጽሌኤል፣ ቢኑይና መናሴ።

  • 10የሸሜይ ልጆችም ያሐት፣ ዚና፣ ዮዕስና በሪያ ነበሩ፤ እነዚህ አራቱ የሸሜይ ልጆች ነበሩ።

  • 54የሳልማ ልጆች፤ ቤተልሔም፣ ኔቶፋታውያን፣ አታሮት የዮአብ ቤት፣ የማናሄታውያን ግማሽ፣ ዞራውያን።

  • 1 ዜና 2:11-13
    3 አይቶች
    69%

    11ናሐሾን ሳልማን ወለደ፤ ሳልማም ቦዓዝን ወለደ።

    12ቦዓዝ ኦቤድን ወለደ፤ ኦቤድም ኢሴን ወለደ።

    13ኢሴ በኵሩን ኤልያብን፣ የሁለተኛውን አቢናዳብን፣ የሦስተኛውን ሺማን ወለደ።

  • 35በጊብዖን የጊብዖን አባ ይሄኤል ይኖር ነበር፤ የሚስቱም ስም ማዓካ ነበር።

  • 19እነርሱም ለእርሱ ዮእስ፣ ሳማርያ፣ ዛሐም ተብለው የተጠሩ ልጆችን ወለዱ።

  • 1 ዜና 6:29-30
    2 አይቶች
    69%

    29የመራሪ ልጆች፦ ማሕሊ፣ ልብኒ ልጁ፣ ስሜይ ልጁ፣ ኡዛ ልጁ፣

    30ሴሜዓ ልጁ፣ ሐጊያ ልጁ፣ አሳያ ልጁ።

  • 14ከሌዋውያንም ሸማያ የሐሱብ ልጅ የአዝሪቃም ልጅ የኃሻብያ ልጅ፣ ከመራሪ ልጆች።

  • 38ሚቅሎት ሺሜዓምን ወለደ፤ እነርሱም ከወንድሞቻቸው ጋር በኢየሩሳሌም ከፊት ለፊት ኖሩ።

  • 8እንዲሁም የአዛዝ ልጅ ቤላ፣ የሸማ ልጅ፣ የዮኤል ልጅ፤ ከአሮኤር ጀምሮ እስከ ኔቦና ባኣል-ሜዖን ድረስ ይኖር ነበር።

  • 19እነዚህም የሆዲያ ሚስት የናሐም እኅት ልጆች ነበሩ፤ የቄዓላ ጋርማዊ አባትና የኤሽቴሞዓ ማዓካዊ።

  • 11ሹዓ ወንድም ኬሉብ ሜሂርን ወለደ፤ እርሱም የኤሽቶን አባት ነበር።

  • 1 ዜና 26:6-7
    2 አይቶች
    69%

    6በኋላም ለልጁ ለሸማያ ልጆች ተወለዱ፤ እነርሱ በአባታቸው ቤት ሁሉ ላይ መሪዎች ሆነው ይገዙ ነበር፤ ኃያላን የተከበሩ ሰዎች ነበሩና።

    7የሸማያ ልጆች እነዚህ ነበሩ፤ ኦትኒ፣ ሬፋኤል፣ ኦቤድ፣ ኤልዛባድ፤ ወንድሞቻቸውም ኃያላን ሰዎች ነበሩ፤ ኤሊሁና ሴማክያ።

  • 18የኤላ ልጅ ሺሜይ በብንያም ነበረ።

  • 32ሚቅሎት ሺሜአን ወለደ። እነዚህም ከወንድሞቻቸው ጋር በኢየሩሳሌም በእነርሱ አቃባቢ ኖሩ።

  • 31ኤልያቅምም የሜሌዓ ልጅ፣ ሜሌዓም የሜናን ልጅ፣ ሜናንም የማታታ ልጅ፣ ማታታም የናታን ልጅ፣ ናታንም የዳዊት ልጅ ነበረ።