1 ዜና ነገሥት 8:37
ሞዛ ቢነዓን ወለደ፤ ከእርሱ ራፋ ተወለደ፤ ከራፋ ኤልዓሳ፤ ከኤልዓሳም አዘል ተወለደ።
ሞዛ ቢነዓን ወለደ፤ ከእርሱ ራፋ ተወለደ፤ ከራፋ ኤልዓሳ፤ ከኤልዓሳም አዘል ተወለደ።
Moza fathered Binea. Raphah was his son, Eleasah his grandson, and Azel his great-grandson.
And Moza begat Binea: Rapha was his son, Eleasah his son, Azel his son:
And Moza fathered Binea: Rapha was his son, Eleasah his son, Azel his son:
Moza begat Binea, whose sonne was Rapha, whose sonne was Eleasa, whose sonne was Azel.
And Moza begate Bineah, whose sonne was Raphah, and his sonne Eleasah, and his sonne Azel.
Moza begat Binea, whose sonne was Rapha, and his sonne was Elasa, and his sonne Azel.
And Moza begat Binea: Rapha [was] his son, Eleasah his son, Azel his son:
Moza became the father of Binea; Raphah was his son, Eleasah his son, Azel his son.
and Moza begat Binea, Raphah `is' his son, Eleasah his son, Azel his son.
And Moza begat Binea; Raphah was his son, Eleasah his son, Azel his son.
And Moza begat Binea; Raphah was his son, Eleasah his son, Azel his son.
And Moza was the father of Binea: Raphah was his son, Eleasah his son, Azel his son;
Moza became the father of Binea; Raphah was his son, Eleasah his son, Azel his son.
and Moza was the father of Binea. His son was Raphah, whose son was Eleasah, whose son was Azel.
እነዚህ አይቶች በAI የሚመራ ትርጓሜና አካባቢ መሠረት ያለው የትርጓሜ ተመሳሳይነት በመጠቀም ተገኝተዋል። አንዳንድ ጊዜ ውጤቶቹ ያልተጠበቁ ግንኙነቶችን ሊያካትቱ ይችላሉ።
41የሚካ ልጆች ፒቶን፣ መሌክ፣ ታራ እና አካዝ ነበሩ።
42አካዝ ያራን ወለደ፤ ያራም አለመትን፣ አዝማቬትን እና ዚምሪን ወለደ፤ ዚምሪም ሞዛን ወለደ።
43ሞዛ ቢኔአን ወለደ፤ እርሱም ረፋያን ወለደ፤ እርሱም ኤልዓሳን ወለደ፤ እርሱም አዜልን ወለደ።
44አዜል ስድስት ወንዶች ልጆች ነበሩለት፤ ስማቸውም እነዚህ ናቸው፤ አዝሪቃም፣ ቦከሩ፣ እስማኤል፣ ሸርያ፣ ኦባዲያ እና ሐናን፤ እነዚህ የአዜል ልጆች ነበሩ።
35የሚካ ልጆች ፒቶን፣ መለክ፣ ታሬአ፣ አሐዝ ነበሩ።
36አሐዝ ዮዓዳን ወለደ፤ ዮዓዳም አለመትንና አዝማዌትንና ዚምሪን ወለደ፤ ዚምሪም ሞዛን ወለደ።
38አዘል ስድስት ወንዶች ልጆች ነበሩት፤ ስማቸውም እነዚህ ናቸው፦ አዝሪቃም፣ ቦከሩ፣ ኢስማኤል፣ ሼአርያ፣ ኦባዲያ፣ ሐናን። እነዚህ ሁሉ የአዘል ልጆች ነበሩ።
39የወንድሙ ኤሼቅ ልጆች እነዚህ ናቸው፤ ኡላም የበኵር፣ ዬሁሽ ሁለተኛ፣ ኤሊፈሌት ሦስተኛ።
37ዛባድ ኤፍላልን ወለደ፤ ኤፍላልም ኦቤድን ወለደ።
38ኦቤድ ይሁን ወለደ፤ ይሁም አዛርያን ወለደ።
39አዛርያ ሄሌዝን ወለደ፤ ሄሌዝም ኤልዓሳን ወለደ።
40ኤልዓሳ ሲሳማይን ወለደ፤ ሲሳማይም ሻሎምን ወለደ።
8አሳ ዮሣፋትን ወለደ፤ ዮሣፋትም ዮራምን ወለደ፤ ዮራምም ዖዝያስን ወለደ።
9ዖዝያስ ዮታምን ወለደ፤ ዮታምም አካዝን ወለደ፤ አካዝም ሕዝቅያስን ወለደ።
10ሕዝቅያስ ማናሴን ወለደ፤ ማናሴም አሞንን ወለደ፤ አሞንም ዮስያስን ወለደ።
12እነርሱ ወደ ባቢሎን ከተወሰዱ በኋላ ዮኮንያስ ሰልቲኤልን ወለደ፤ ሰልቲኤልም ዘሩባቤልን ወለደ።
13ዘሩባቤል አቢዑድን ወለደ፤ አቢዑድም ኤልያቂምን ወለደ፤ ኤልያቂምም አዞርን ወለደ።
14አዞር ጻዶቅን ወለደ፤ ጻዶቅም አኪምን ወለደ፤ አኪምም ኤልዩድን ወለደ።
8አሂጡብ ሳዶቅን ወለደ፤ ሳዶቅም አሂማአጽን ወለደ።
9አሂማአጽ አዛርያን ወለደ፤ አዛርያም ዮሐናንን ወለደ።
9ከሚስቱ ሆዴሽ ደግሞ ዮባብን፣ ዚቢያን፣ ሜሻን፣ ማልካምን ወለደ።
10እንዲሁም ዮዑዝን፣ ሻክያን፣ ሚርማን። እነዚህ ልጆቹ የአባቶች አለቆች ነበሩ።
8እንዲሁም ኢብኔያ የይሮሃም ልጅ፣ ኤላ የኡዚ ልጅ የሚክሪ ልጅ፣ መሹላም የሸፋጥያ ልጅ የርዑኤል ልጅ የኢብኒያ ልጅ።
13ሻሎም ሂልቅያን ወለደ፤ ሂልቅያም አዛርያን ወለደ።
14አዛርያ ሴራያን ወለደ፤ ሴራያም ዮሆሳዳቅን ወለደ።
45የሻማይ ልጅ ማዖን ነበረ፤ ማዖንም የቤትጹር አባት ነበረ።
46የካሌብ ቁባት ኤፋ ሐራንን፣ ሞጻንና ጋዜዝን ወለደችለት፤ ሐራንም ጋዜዝን ወለደ።
7ናዓማንና አሂያና ጌራ፤ ጌራ እነዚህን አንቀሳቅሶ ኡዛንና አሂሁድን ወለደ።
7የሔላ ልጆች ዘሬት፣ ይዞዓር እና ኤትናን ነበሩ።
8ቆስ አኑብን፣ ዞቤባንና የሀሩም ልጅ አሐርሔል ቤተ ሰቦችን ወለደ።
8የኤታን ልጅ፤ አዛርያ።
4ኤልዓዛር ፊንሐስን ወለደ፤ ፊንሐስም አቢሹአን ወለደ።
1ብንያም በኵሩን ቤላን፣ ሁለተኛውን አሽቤልን፣ ሦስተኛውን አሐራን ወለደ።
36ኤልቃና ልጅ፣ ዮኤል ልጅ፣ አዛርያ ልጅ፣ ጼፋንያስ ልጅ፣
27ከዛቱ ልጆችም፦ ኤልዮዔናይ፣ ኤልያሴብ፣ ማታንያ፣ ይሬሞት፣ ዛባድና አዚዛ።
7ወንድሞቹም በቤተ አባታቸው ቤተሰቦች ሲቈጠሩ ዋናዎቹ ይዔኤልና ዘክርያስ ነበሩ።
8እንዲሁም የአዛዝ ልጅ ቤላ፣ የሸማ ልጅ፣ የዮኤል ልጅ፤ ከአሮኤር ጀምሮ እስከ ኔቦና ባኣል-ሜዖን ድረስ ይኖር ነበር።
31ጌዶር፣ አሂዮ፣ ዛከር።
37ጺዛ የሺፊ ልጅ የአሎን ልጅ የይዳያ ልጅ የሽምሪ ልጅ የሸማያ ልጅ።
46ኤልኤል ማሃዋዊ፣ ይሬባይና ኢዮሻያ የኤልናአም ልጆች፣ ኢትማህ ሞዓባዊ፤
47ኤልኤል፣ አዖቤድ፣ ያሴኤል መሶባዊ።
18ዐሥራ አንደኛው ለአዛሬኤል፤ እርሱ ከልጆቹና ወንድሞቹ ጋር 12 ነበሩ።
16የይሃለሌል ልጆች ዚፍ፣ ዚፋህ፣ ቲርያና አሳርኤል ነበሩ።
6ዑዚ ዘራሕያን ወለደ፤ ዘራሕያም መራዮትን ወለደ።
51ቡቂ ልጁ፣ ዑዚ ልጁ፣ ዘራሕያ ልጁ፣
37የራዑኤል ልጆች፤ ናሐት፣ ዘራህ፣ ሳማ እና ሚዛ።
17ዘባዲያ፣ ሜሹላም፣ ሄዘቂ፣ ሄበር።
18እነዚህ የፋሬስ ትውልዶች ናቸው፤ ፋሬስ ሔስሮንን ወለደ።
12ከእርሱ በኋላ ልጁ አማስያ፣ ከእርሱ በኋላ ልጁ አዛርያ፣ ከእርሱ በኋላ ልጁ ዮታም።
18ኤስሮን ልጅ ካሌብ ከሚስቱ ከአዙባ እና ከይሪዮት ልጆች ወለደ፤ ልጆችዋም እነዚህ ናቸው፤ ዬሸር፣ ሾባብና አርዶን።