1 ዜና ነገሥት 3:6
ኢብሐርም፣ ኤሊሻማ፣ ኤሊፈሌት፣
ኢብሐርም፣ ኤሊሻማ፣ ኤሊፈሌት፣
Also Ibhar, Elishama, and Eliphelet.
Ibhar also, and Elishama, and Eliphelet,
Ibhar also, and Elishama, and Eliphelet,
And Iebear, Elisama, Eliphalet,
Ibhar also, and Elishama, and Eliphalet,
Ibhar also and Elisama, Eliphelet,
Ibhar also, and Elishama, and Eliphelet,
and Ibhar, and Elishama, and Eliphelet,
also Ibhar, and Elishama, and Eliphelet,
and Ibhar, and Elishama, and Eliphelet,
and Ibhar, and Elishama, and Eliphelet,
And Ibhar and Elishama and Eliphelet
and Ibhar, and Elishama, and Eliphelet,
The other nine were Ibhar, Elishua, Elpelet,
እነዚህ አይቶች በAI የሚመራ ትርጓሜና አካባቢ መሠረት ያለው የትርጓሜ ተመሳሳይነት በመጠቀም ተገኝተዋል። አንዳንድ ጊዜ ውጤቶቹ ያልተጠበቁ ግንኙነቶችን ሊያካትቱ ይችላሉ።
4በኢየሩሳሌም ያወለዳቸው ልጆቹ ስሞች እነዚህ ናቸው፦ ሳሙዓ፣ ሾባብ፣ ናታን፣ ሰሎሞን።
5ኢብሐር፣ ኤሊሹዓ፣ ኤልፓሌት።
6ኖጋ፣ ነፈግ፣ ያፊያ።
7ኤሊሻማ፣ ቤኤልያዳ፣ ኤሊፋሌት።
14በኢየሩሳሌም የተወለዱለት ስማቸው እነዚህ ናቸው፦ ሳሙዓ፣ ሾባብ፣ ናታን፣ ሰሎሞን።
15እንዲሁም ኢብሐር፣ ኤሊሹዓ፣ ኔፌግ፣ ያፊያ።
16እና ኤሊሻማ፣ ኤልያዳ፣ ኤሊፋሌት።
7ኖጋ፣ ኔፌግ፣ ያፊያ፣
8ኤሊሻማ፣ ኤሊያዳ፣ ኤሊፈሌት—አጠቃላይ ዘጠኝ።
2ሶስተኛው ከጌሹር ንጉሥ ታልማይ ልጅ ማካ የተወለደ አብሰሎም፣ አራተኛው ከሐጊት የተወለደ አዶንያ።
3አምስተኛው ከአቢታል ሸፋትያ፣ ስድስተኛው ከሚስቱ እግላ ኢትራም።
4ይህን ስድስቱ በኬብሮን ተወለዱለት፤ እዚያ ሰባት ዓመትና ስድስት ወር ነገሠ፤ በኢየሩሳሌምም ሠላሳ ሦስት ዓመት ነገሠ።
5በኢየሩሳሌምም የተወለዱለት እነዚህ ናቸው፤ ከአሚኤል ልጅ ባትሹዓ ሸሜዓ፣ ሾባብ፣ ናታን፣ ሰሎሞን—አራት።
17ዘባዲያ፣ ሜሹላም፣ ሄዘቂ፣ ሄበር።
18ኢሽመራይ፣ ይዝልያ፣ ዮባብ፤ እነዚህ የኤልፓአል ልጆች ናቸው።
19ያቂም፣ ዚክሪ፣ ዛብዲ።
20ኤሊኤናይ፣ ዚልታይ፣ ኤሊኤል።
21አዳያ፣ በራያ፣ ሺምራት፤ እነዚህ የሺምሒ ልጆች ናቸው።
22ኢሽፓን፣ ሄበር፣ ኤሊኤል።
46ኤልኤል ማሃዋዊ፣ ይሬባይና ኢዮሻያ የኤልናአም ልጆች፣ ኢትማህ ሞዓባዊ፤
47ኤልኤል፣ አዖቤድ፣ ያሴኤል መሶባዊ።
4አራተኛው ከሐጊት አዶንያ ነበር፤ አምስተኛው ከአቢታል ሸፋጥያ ነበር።
5ስድስተኛው ከዳዊት ሚስት ከኤግላ ኢትሬም ነበር። እነዚህ ሁሉ ለዳዊት በኬብሮን ተወለዱለት።
22እንዲሁም ኤባልን፣ አቢማኤልን እና ሳባን።
8እንዲሁም ኢብኔያ የይሮሃም ልጅ፣ ኤላ የኡዚ ልጅ የሚክሪ ልጅ፣ መሹላም የሸፋጥያ ልጅ የርዑኤል ልጅ የኢብኒያ ልጅ።
39የወንድሙ ኤሼቅ ልጆች እነዚህ ናቸው፤ ኡላም የበኵር፣ ዬሁሽ ሁለተኛ፣ ኤሊፈሌት ሦስተኛ።
33አዝማዌት ባሁሪማዊ፣ ኤልያእባ ሻልቦናዊ፤
34ኤሊፈሌት የአሐስባይ ልጅ ማአካታዊ፣ ኤሊያም የአሂቶፌል ጊሎናዊ ልጅ፣
32ኤልያባ ሻልቦናዊ፣ ከያሴን ልጆች ኢዮናታን፣
26ከእርሱ በኋላ ላዳን፣ ከእርሱ በኋላ ዓሚሁድ፣ ከእርሱ በኋላ ኤሊሳማ።
13ኢሴ በኵሩን ኤልያብን፣ የሁለተኛውን አቢናዳብን፣ የሦስተኛውን ሺማን ወለደ።
14የአራተኛው ነታኔኤል፣ የአምስተኛው ራዳይ፣
27ኤልያብ ልጁ፣ ይሮሐም ልጁ፣ ኤልቃና ልጁ።
36ኤሊዮናይ፣ ያዕቆባህ፣ ይሾሐያ፣ አሳያ፣ አዲኤል፣ ይሲሚኤልና በናያ።
11ከሁሺም ደግሞ አቢቱብንና ኤልፓአልን ወለደ።
20እንዲሁም ሐሹባ፣ ኦሄል፣ በረክያ፣ ሐሳድያ፣ ዩሻብሔሴድ—አምስት።
18የኤላ ልጅ ሺሜይ በብንያም ነበረ።
7የሸማያ ልጆች እነዚህ ነበሩ፤ ኦትኒ፣ ሬፋኤል፣ ኦቤድ፣ ኤልዛባድ፤ ወንድሞቻቸውም ኃያላን ሰዎች ነበሩ፤ ኤሊሁና ሴማክያ።
25ወንድሞቹም በኤሊዓዘር ስር፤ ልጁ ሬህባያ፣ ልጁ የሻያ፣ ልጁ ዮራም፣ ልጁ ዚክሪ፣ ልጁ ሴሎሚት።
9የሸሜይ ልጆች፤ ሰሎሚት፣ ሐዚኤልና ሐራን—ሦስቱ። እነዚህ የላዳን የአባቶች ቤቶች አለቆች ነበሩ።
18ማልኪራም ደግሞ፣ ፔዳያ፣ ሰናጸር፣ ዮቃማያ፣ ሆሻማ፣ ነዳብያ።
27ሻሞት ሐሮሮናዊ፣ ሄሌስ ፔሎናዊ፤
6ኤልቃና፣ ይሴያ፣ አዛሬኤል፣ ዮኤዘር፣ ያሾብዓም፣ ከቆርሃውያን።
31የአፓይም ልጅ ኢሺ ነበረ፤ የኢሺ ልጅ ሴሻን ነበረ፤ የሴሻን ልጅ አኅላይ ነበረ።
33ከሐሹም ልጆችም፦ ማቴናይ፣ ማታታሃ፣ ዛባድ፣ ኤሊፈሌት፣ ይሬማይ፣ መናሴና ሸሚዔ።
25ሻማ ሐሮዳዊ፣ ኤሊካ ሐሮዳዊ፣
3አምስተኛ ኤላም፣ ስድስተኛ ዮሐናን፣ ሰባተኛ ኤልዮዔናይ።
23ኤልቃና ልጁ፣ ኤቢያሳፍ ልጁ፣ አሲር ልጁ፣
23የሾባል ልጆች እነዚህ ናቸው፤ አልዋን፣ ማናሐት፣ ኤባል፣ ሴፎ እና ኦናም።